- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮች በሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ቅጥር ግቢ እየተከናወኑ የሚገኙ የከተማ ግብርና ሥራዎችን ታኅሣሥ 15/2016 ዓ/ም ጎብኝተዋል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች በነጭ ሳር ካምፓስ እየተከናወነ የሚገኝ የከተማ ግብርና ሥራን ጎበኙ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት በ2016 የትምህርት ዘመን ወደ ዩኒቨርሲቲው ለመጡ አዲስ ገቢ ሴት ተማሪዎች ከታኅሣሥ 04-5/2016 ዓ/ም የሕይወት ክሂሎት ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ሚኒስቴር ሱፐርቪዥን ቡድን ለዩኒቨርሲቲው በሰጠው ግብረ መልስና በሌሎች ተያያዥ ተቋማዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ ጋር ከታኅሣሥ 04-11/2016 ዓ/ም በሁሉም ካምፓሶች ከመምህራንና የአስተዳደር ሠራተኞች ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
- Details
ወ/ሮ ታየች በለጠ ከአባታቸው አቶ በለጠ ማሞ እና ከእናታቸው ወ/ሮ ጂንጌ አጉርሽ በቀድሞው ጋሞ ጎፋ ክፍለ ሀገር አርባ ምንጭ ከተማ መስከረም 20/1965 ዓ/ም ተወለዱ፡፡
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ እና ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ በጋራ ከፍተኛ የእንሰት አምራች በሆነው ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የመጀመሪያውን የእንሰት መፋቂያና ማብላያ የሙከራ ማዕከል /Enset Processing Pilot Plant/ በቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ቅጥር ግቢ ውስጥ አቋቁመው ታኅሣሥ 12/2016 ዓ/ም በይፋ ሥራ አስጀምረዋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የመጀመሪያው ዘመናዊ የእንሰት ማቀነባበሪያ የሙከራ ማዕከል ተቋቁሞ ሥራ ጀመረ






