
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሳውላ ካምፓስ በቅድመ ምረቃ መርሃ ግብር ያሠለጠናቸውን 74 ወንድና 21 ሴት በድምሩ 95 ተማሪዎች ለ6ኛ ጊዜ ሐምሌ 14/2015 ዓ/ም አስመርቋል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሳውላ ካምፓስ በቅድመ ምረቃ መርሃ ግብር ያሠለጠናቸውን ተማሪዎች ለ6ኛ ጊዜ አስመረቀ

- Details
Arba Minch University Sawla Campus rolled out a total of 95 graduates in its 6th convocation held on July 20, 2023 at Sawla; of the figure, 74 were males and 21 Females. Click here to see more pictures.
Read more: Arba Minch University Sawla Campus graduated 6th Batch of 95 undergraduates

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሠለጠናቸውን በድኅረ ምረቃ 3ኛ ዲግሪ 12 እና 2ኛ ዲግሪ 586 እንዲሁም በቅድመ ምረቃ 859 በአጠቃላይ 1,457 ተማሪዎችን ሐምሌ 13/2015 ዓ/ም አስመርቋል፡፡ ከተመራቂዎቹ መካከል 281ዱ ሴቶች ናቸው፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሠለጠናቸውን ተማሪዎች ለ36ኛ ጊዜ አስመረቀ

- Details
Arba Minch University rolled out total of 1,457 graduates in its 36th convocation held at Main Campus Auditorium, on July 19, 2023; 859 are undergraduates, 586 are Masters and 12 are PhDs. Click here to see more Pictures.
Read more: AMU rolls out 1,457 graduates in its 36th Convocation

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ሙሉ 1ኛና 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች የወላጅ በዓል ሐምሌ 08/2015 ዓ/ም ተከብሯል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ሙሉ 1ኛና 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች የወላጅ በዓል ተከበረ
- የበቆሎ ምርትና ምርታማነትን ለመጨመር ግራንድ የምርምር ፕሮጀክት ተግባራዊ እየተደረገ ነው
- 5ኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ማስጀመሪያ የችግኝ ተከላ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ
- AMU-IUC Program holds Four Day Training on Solutions to Challenges of Enset Production and Livestock Feed Security
- አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በቅድመና ድኅረ ምረቃ መርሃ ግብሮች ያሠለጠናቸውን ተማሪዎች ለ36ኛ ጊዜ ሊያስመርቅ ነው