• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Offices
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • SYMPOSIA
    • Sustainable Water Resources Development
    • ICET
    • Science for Sustainable Development
    • Research for Development
    • Indigenous Knowledge Studies
    • Annual Research and Publication Review
    • International Enset Symposium
      • Enset Symposium 2024
      • Enset Symposium 2023
    • PUBLIC EVENTS
      • FDRE, Nations and Nationalities Day
      • FDRE, Patriots' Day
      • Victory of Adwa
      • Community and Science Open Day
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
1.jpeg
2.jpeg
CallforPaper-3.jpeg
photo_2026-01-21_16-39-28.jpeg
photo_2026-01-22_14-02-17.jpeg
photo_2026-02-26_10-34-33.jpeg
amuworkshop.jpg
previous arrow
next arrow

ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለመጡ የግዥና ንብረት እንዲሁም የፋይናንስና በጀት አስተዳዳር ኃላፊዎች፣ ቡድን መሪዎችና ባለሙያዎች ሥልጠና እየተሰጠ ነው

Details
Fri, 15 December 2023 3:43 pm

የፌዴራል ሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ከትምህርት ሚኒስቴርና ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ከወልቂጤ፣ ወራቤ፣ ዋቸሞ፣ ወላይታ ሶዶ፣ ጂንካ  እና አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲዎች ለመጡ የግዥና ንብረት እንዲሁም የፋይናንስና በጀት አስተዳደር ኃላፊዎች፣ ቡድን መሪዎችና ባለሙያዎች፣ የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና መከታተያ ክፍል ሥራ አስፈጻሚዎች፣ የተማሪዎች አገልግሎት ኃላፊዎች፣ የግንባታ ፕሮጀክት ጽ/ቤት ኃላፊዎችና ሌሎች የሚመለከተቸው አካላት ሙስናን መከላከልና መቆጣጠርን አስመልክቶ ከታኅሣሥ 05 - 06/2016 ዓ/ም የሚቆይ የመጀመሪያ ዙር ሥልጠና በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ እየሰጠ ይገኛል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለመጡ የግዥና ንብረት እንዲሁም የፋይናንስና በጀት አስተዳዳር ኃላፊዎች፣ ቡድን መሪዎችና ባለሙያዎች ሥልጠና እየተሰጠ ነው

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በትምህርት ሚኒስቴር ሱፐርቪዥን ቡድን በተሰጠው ግብረ መልስና ሌሎች ተያያዥ ተቋማዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከመኅበረሰቡ ውይይት እያካሄደ ይገኛል

Details
Fri, 15 December 2023 3:33 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ሚኒስቴር ሱፐርቪዥን ቡድን ለዩኒቨርሲቲው በሰጠው ግብረ መልስና ሌሎች ተያያዥ ተቋማዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ ጋር ከታኅሣሥ 04-11/2016 ዓ/ም ድረስ በሁሉም ካምፓሶች ከአስተዳደር ሠራተኞችና መምህራን ጋር ውይይት እያካሄደ ይገኛል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በትምህርት ሚኒስቴር ሱፐርቪዥን ቡድን በተሰጠው ግብረ መልስና ሌሎች ተያያዥ ተቋማዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከመኅበረሰቡ ውይይት እያካሄደ ይገኛል

ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ገቢ ሴት ተማሪዎች አገልግሎት የሚውል የኮምፒውተር ድጋፍ ተበረከተ

Details
Fri, 15 December 2023 2:19 pm

በኢፌዲሪ ፕሬዝደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ አማካኝነት የስፓኒሽ ኤጀንሲ “Agency for International Development Cooperation/AECID” ለዩኒቨርሲቲው አዲስ ገቢ ሴት ተማሪዎች አገልግሎት የሚውሉ 16 ኮምፒውተሮች ከነወንበርና ጠረጴዛቸው፣ አንድ የቀለም ፕሪንተር፣ አንድ የፎቶኮፒ ማሽን፣ አንድ ፕሮጀክተር፣ ሦስት የዋይፋይ ራውተርና ሌሎች አጋዥ ግብዓቶችን ኅዳር 28/2016 ዓ/ም አበርክቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ገቢ ሴት ተማሪዎች አገልግሎት የሚውል የኮምፒውተር ድጋፍ ተበረከተ

ለሴት መምህራን በምርምርና ግራንት አጻጻፍ ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Fri, 15 December 2023 1:58 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት ከባህልና ቋንቋ ጥናት ተቋምና ከምርምር ዳይሬክቶሬት ጋር በመተባበር ‹‹Female Presence in Research and Grant writing›› በሚል ርእስ ለዩኒቨርሲቲው ሴት መምህራን በምርምርና ግራንት አጻጻፍ ዙሪያ ከታኅሣሥ 01-04/2016 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ለሴት መምህራን በምርምርና ግራንት አጻጻፍ ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

በአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል የማሕጸን ፌስቱላ ሕክምናን ዳግም ለመጀመር የሚያስችል የሦስትዮሽ ስምምነት ተፈረመ

Details
Thu, 14 December 2023 6:23 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ፣ አርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታልና ‹‹Hope of Light›› የተሰኘ ግብረ ሠናይ ድርጅት በአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል ተቋርጦ የነበረውን የማሕጸን ፌስቱላ ሕክምና ዳግም ለማስጀመር የሚያስችልና ለ10 ዓመታት የሚቆይ የመግባቢያ ስምምነት ታኅሣሥ 02/2016 ዓ/ም ተፈራርመዋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል የማሕጸን ፌስቱላ ሕክምናን ዳግም ለመጀመር የሚያስችል የሦስትዮሽ ስምምነት ተፈረመ

  1. ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያና ሪፈራል ሆስፒታል የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ
  2. 32ኛው ዓለም አቀፍ የአካል ጉዳተኞች ቀን በዩኒቨርሲቲው ተከበረ
  3. የሐዘን መግለጫ
  4. Workshop Invitation

Page 167 of 560

  • 162
  • 163
  • 164
  • 165
  • 166
  • 167
  • 168
  • 169
  • 170
  • 171

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Copyright © 2026 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap