- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ት/ቤት ከሃንስ ሰይደል ፋውንዴሽን/Hanns Seidel Foundation/ እና ከሰብዓዊ መብት ከፍተኛ ኮሚሽነር የምሥራቅ አፍሪካ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት (United Nations Human Rights Office of the High Commissioner, East African Branch) ጋር በመተባበር ‹‹አስገዳጅ ስደትና ፆታዊ ጉዳዮች በሀገር አቀፍና በዓለም አቀፍ እይታ›› በሚል ርዕሰ ጉዳይ የመጀመሪያው ዓለም ዓቀፋዊ የምርምር አውደ ጥናት ከሰኔ 1-2/2014 ዓ/ም ድረስ ለሁለት ተከታታይ ቀናት ተካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማኅበረሰብ ጉድኝት ዳይሬክቶሬት በ2013 እና 2014 በጀት ዓመታት ወደ መኅበረሰብ ወርደው ትግበራ ላይ የሚገኙ የምርምር ፕሮጀክቶች አፈጻጸም ግምገማ ግንቦት 30/2014 ዓ.ም አካሂዷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በ2013 እና 2014 በጀት ዓመታት ምርምርን መነሻ በማድረግ ወደ ትግበራ የገቡ የምርምር ፕሮጀክቶች አፈጻጸም ግምገማ ተካሄደ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሰገንና ጨልኮ ወንዞች ላይ የመስኖ ውሃ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክቶች ዲዛይንና ጥናት ለማካሄድ ከደቡብ ዲዛይን፣ ግንባታና ቁጥጥር ባለሥልጣን ጋር ግንቦት 26/2014 ዓ/ም ባለ ድርሻ አካላት በተገኙበት የውል ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ የሰገን ወንዝ በኮንሶ ዞንና በቡርጂ ልዩ ወረዳ መካከል ሲሆን የጨልኮ ወንዝ ደግሞ በመሎ ኮዛ ወረዳ በቦረዳ ጋዘር የሚገኙ ናቸው፡፡
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የመስኖ ውሃ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክቶች ዲዛይንና ጥናት የውል ስምምነት ተፈራረመ
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሳውላ ካምፓስ በሎጅስቲክ እና ሰፕላይ ቼይን ማኔጅመንት ት/ክፍል መምህርና ተመራማሪ አቶ ሀቢብ ሳኖ “International Virtual Conference on Intelligent Computing in Humanity, Agriculture, Science & Technology” በሚል ርዕስ በተካሄደ ቨርቹዋል ኮንፈረንስ ላይ ቁልፍ ንግግር አቅርበዋል፡፡
Read more: በዓለም አቀፍ ቨርቹዋል ኮንፍረንስ ላይ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ መምህርና ተመራማሪ ቁልፍ ንግግር ቀረበ
- Details
ማኅበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ በ“ELT”፣ በ“Environment and Natural Resources Management” እና በ“Disaster Risk Management” ትምህርት ፕሮግራሞች በ3ኛ ዲግሪ ያሠለጠናቸውን ተማሪዎች ነገ ቅዳሜ ሰኔ/4/2014 ዓ/ም፣ የፊታችን ሰኞና ማክሰኞ ማለትም ሰኔ 6 እና 7/2014 ዓ/ም የመጨረሻ የምርምር ሥራቸውን የውጪና የሀገር ውስጥ ገምጋሚዎችና አማካሪዎች በተገኙበት የሚያቀርቡ ይሆናል፡፡