- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2014 ዓ/ም የነባር የክረምት መርሃ-ግብር ትምህርት የምዝገባና የትምህርት መጀመሪያ ጊዜ አስመልክቶ በቴሌቪዥን፣ በዩኒቨርሲቲው ድረ ገጽና ማኅበራዊ ትስስር ገጾች ምዝገባ ሐምሌ 11-12/2014 ዓ/ም እንዲሁም ትምህርት የሚጀምርበት ጊዜ ሐምሌ 13/2014 ዓ/ም መሆኑን ማስተዋወቁ ይታወቃል፡፡
Read more: በድጋሚ የወጣ የነባር የክረምት መርሃ-ግብር ተማሪዎች ጥሪ ጊዜ ማሻሻያ ማስታወቂያ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ አፀደ ሕፃናት ትምህርት ቤት KG-3 ያጠናቀቁ ሕፃናትን ለ24ኛ ጊዜ ሐምሌ 2/2014 ዓ/ም አስመርቋል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ አፀደ ሕፃናት ትምህርት ቤት KG-3 ያጠናቀቁ ሕፃናትን አስመረቀ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከጀርመን ተራድኦ ድርጅት/GIZ/ እና ከጀርመን ደን ልማት አገልግሎት አማካሪ ድርጅት ጋር በመተባበር ከጋሞ ዞን ለተወጣጡ 17 የደን እና የደን ጥበቃ ባለሙያዎች እንዲሁም ከማኅበራዊ ሳይንስና ስነ ሰብ ኮሌጅ ለተወጣጡ መምህራን ከሰኔ 27 - ሐምሌ 1/2014 ዓ/ም የደን መሬትን ለመቆጣጠር በሚያስችሉ ሶፍትዌሮች አጠቃቀም ላይ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ