- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ላለፉት 13 ዓመታት የዘረመልና ዕፅዋት እርባታ መምህርና ተመራማሪ በመሆን ያገለገሉት ፕ/ር አብዱልቀይም ክሃን (Prof Abdul Qayyum Khan) በዘረመል፣ ዕፅዋት እርባታ፣ ዕፅዋት ፊዚዮሎጂ፣ የዘር ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ፣ ሴልና ሞለኪውላር ባዮሎጂ እና ባዮቴክኖሎጂ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የተጻፉ 100 መጻሕፍትን ለዩኒቨርሲቲው ቤተ መጻሕፍት ለግሰዋል።ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ፕ/ር አብዱልቀይም ክሃን (Prof A.Q. Khan) ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 100 መጻሕፍትን አበረከቱ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ስትራቴጂክ ዕቅድ ዝግጅት፣ ትግበራና ግምገማ ዳይሬክቶሬት ባቀረበው የዩኒቨርቲሲው የ2015 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ ሐምሌ 18/2014 ዓ/ም ግምገማዊ ውይይት ተካሂዶ ጸድቋል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ካውንስል የ2015 በጀት ዓመት ዕቅድን ገምግሞ አጸደቀ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2014 በጀት ዓመት ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ሐምሌ 18/2014 ዓ/ም ለዩኒቨርሲቲው ካውንስል አባላት ቀርቦ ተገምግሟል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
የዓሣን የፕሮቲን ይዘት ለማሳደግና ምርትና ምርታማነትን ለመጨመር ከሚሠራው ‹‹ዓሢቱ›› ከተሰኘ ድርጅት ጋር ዩኒቨርሲቲው በጋራ ለመሥራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ሐምሌ 18/2014 ዓ/ም ተፈራርሟል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የዓሣ ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ