• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Offices
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • SYMPOSIA
    • Sustainable Water Resources Development
    • ICET
    • Science for Sustainable Development
    • Research for Development
    • Indigenous Knowledge Studies
    • Annual Research and Publication Review
    • International Enset Symposium
      • Enset Symposium 2024
      • Enset Symposium 2023
    • PUBLIC EVENTS
      • FDRE, Nations and Nationalities Day
      • FDRE, Patriots' Day
      • Victory of Adwa
      • Community and Science Open Day
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
1.jpeg
2.jpeg
CallforPaper-3.jpeg
photo_2026-01-21_16-39-28.jpeg
photo_2026-01-22_14-02-17.jpeg
previous arrow
next arrow

ለግብርና ሳይንስ ኮሌጅ መምህራንና ተመራማሪዎች ዓለም አቀፍ የፕሮጀክት አጻጻፍ ላይ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Fri, 05 January 2024 7:04 am

ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የግብርና ሳይንስ ኮሌጅ መምህራንና ተመራማሪዎች የ2030 የምርምር ትኩረት ዓለም አቀፍ የፕሮጀክት አጻጻፍን አስመልክቶ ከታኅሣሥ 22-24/2016 ዓ/ም ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡ ሥልጠናው ዓለም አቀፍ የፕሮጀክት አጻጻፍ ስልቶች ምንነት፣ የፕሮጀክት አጻጻፍ ሂደትን መገምገም፣ የእድገት ጽንሰ ሃሳብ እንዲሁም ዘላቂ የልማት ግቦች አተገባበር ላይ ትኩረት ያደረገ ነው፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ለግብርና ሳይንስ ኮሌጅ መምህራንና ተመራማሪዎች ዓለም አቀፍ የፕሮጀክት አጻጻፍ ላይ ሥልጠና ተሰጠ

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች በነጭ ሳር ካምፓስ እየተከናወነ የሚገኝ የከተማ ግብርና ሥራን ጎበኙ

Details
Wed, 27 December 2023 2:06 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮች በሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ቅጥር ግቢ እየተከናወኑ የሚገኙ የከተማ ግብርና ሥራዎችን ታኅሣሥ 15/2016 ዓ/ም ጎብኝተዋል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች በነጭ ሳር ካምፓስ እየተከናወነ የሚገኝ የከተማ ግብርና ሥራን ጎበኙ

ለዩኒቨርሲቲው አዲስ ገቢ ሴት ተማሪዎች የሕይወት ክሂሎት ሥልጠና ተሰጠ

Details
Wed, 27 December 2023 1:38 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት በ2016 የትምህርት ዘመን ወደ ዩኒቨርሲቲው ለመጡ አዲስ ገቢ ሴት ተማሪዎች ከታኅሣሥ 04-5/2016 ዓ/ም የሕይወት ክሂሎት ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: ለዩኒቨርሲቲው አዲስ ገቢ ሴት ተማሪዎች የሕይወት ክሂሎት ሥልጠና ተሰጠ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ ጋር ውይይት አካሄደ

Details
Wed, 27 December 2023 1:20 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ሚኒስቴር ሱፐርቪዥን ቡድን ለዩኒቨርሲቲው በሰጠው ግብረ መልስና በሌሎች ተያያዥ ተቋማዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ ጋር ከታኅሣሥ 04-11/2016 ዓ/ም በሁሉም ካምፓሶች ከመምህራንና የአስተዳደር ሠራተኞች ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ ጋር ውይይት አካሄደ

የሐዘን መግለጫ

Details
Wed, 27 December 2023 9:22 am

ወ/ሮ ታየች በለጠ ከአባታቸው አቶ በለጠ ማሞ እና ከእናታቸው ወ/ሮ ጂንጌ አጉርሽ በቀድሞው ጋሞ ጎፋ ክፍለ ሀገር አርባ ምንጭ ከተማ መስከረም 20/1965 ዓ/ም ተወለዱ፡፡

Read more: የሐዘን መግለጫ

  1. በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የመጀመሪያው ዘመናዊ የእንሰት ማቀነባበሪያ የሙከራ ማዕከል ተቋቁሞ ሥራ ጀመረ
  2. Ethiopian English Language Professionals’ Association (EELPA) Launches its South Chapter in AMU, Arba Minch
  3. በግንባታ ፕሮጀክቶች ሊወሰዱ በሚገቡ ጥንቃቄዎች ዙሪያ ወርክሾፕ ተካሄደ
  4. በምግብ ደኅንነት አስተዳደር ሥርዓት ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

Page 155 of 553

  • 150
  • 151
  • 152
  • 153
  • 154
  • 155
  • 156
  • 157
  • 158
  • 159

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Copyright © 2026 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap