• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

የዕጩ ዶ/ር አዲሱ አዳሙ የ3ኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፍ ተገመገመ

Details
Wed, 05 July 2023 1:09 pm

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበራዊ ሳይንስና ሥነ-ሰብ ኮሌጅ በእንግሊዝኛ ቋንቋና ሥነ-ጽሑፍ ት/ክፍል ‹‹English Language Teaching /ELT/›› የትምህርት ፕሮግራም ላለፉት 5 ዓመታት የ3ኛ ዲግሪ ትምህርቱን ሲከታተል የቆየው ዕጩ ዶ/ር አዲሱ አዳሙ የምርምር ሥራውን ሰኔ 23/2015 ዓ/ም የውስጥና የውጪ ገምጋሚዎች በተገኙበት አቅርቧል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የዕጩ ዶ/ር አዲሱ አዳሙ የ3ኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፍ ተገመገመ

የሥጋ ቁጥጥር፣ አያያዝና የቄራ አገልግሎትን ማሻሻል ላይ ያተኮረ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Wed, 05 July 2023 8:43 am

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ግብርና ሳይንስ ኮሌጅ በሥጋ ቁጥጥርና አያያዝ ዙሪያ በተቋቋመ ፕሮጀክት አማካኝነት ‹‹Enhancing Slaughter House Service›› በሚል ርዕስ ከጋሞ ዞን ከተመረጡ የቄራ አገልግሎት ማዕከላት ለመጡ የዘርፉ ባለሙያዎች ከሰኔ 21-23/2015 ዓ/ም ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የሥጋ ቁጥጥር፣ አያያዝና የቄራ አገልግሎትን ማሻሻል ላይ ያተኮረ ሥልጠና ተሰጠ

በ2015 ሀገራዊ የሥራ ፈጠራ ሃሳብ ውድድር ላይ የተሳተፉ ሁለት የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች አሸነፉ

Details
Mon, 03 July 2023 2:15 pm

በሥራና ክሂሎት ሚኒስቴር አዘጋጅነት ‹‹ማሠልጠን፣ ማብቃትና መሸለም›› በሚል መሪ ቃል በተካሄደው በ‹‹ብሩህ ኢትዮጵያ 2015 የሥራ ፈጠራ ሃሳብ ውድድር›› ላይ የተሳተፉ ተማሪ ሰርካለም ደሳለኝ እና አልአዛር ቅጣው አሸነፉ፡፡ ከውድድር መልስም  ሰኔ 20/2015 ዓ/ም በዩኒቨርሲቲው የእንኳን ደስ አላችሁ አቀባበል ተደርጓል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በ2015 ሀገራዊ የሥራ ፈጠራ ሃሳብ ውድድር ላይ የተሳተፉ ሁለት የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች አሸነፉ

AMU’s Prominent Enset Researcher, Dr. Addisu Fekadu wins 2.3 Million ETB Grant for Technology Scale-Up Research

Details
Fri, 30 June 2023 1:02 pm

Arba Minch University’s prominent Enset Processing &Technologies’ researcher, and coordinator for the Enset project, Dr. Addissu Fekadu, wins a grant of 2.3 million ETB from Bio and Emerging Technology Institute (BETi) for his proposal on "Production, Popularization, and Commercialization of Value added Enset-Based Food Products through the Adoption of Proven Processing -Technologies."

Read more: AMU’s Prominent Enset Researcher, Dr. Addisu Fekadu wins 2.3 Million ETB Grant for Technology...

Calling for All Innovative Minds in Ethiopia!

Details
Fri, 30 June 2023 12:49 pm

Solve IT 2023 registrations are now OPEN! Don't miss your opportunity to be part of the most exciting innovation competition in Ethiopia.

Read more: Calling for All Innovative Minds in Ethiopia!

  1. በሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ 11ኛው የፀረ-ተህዋሲያን መድኃኒቶች በጀርሞች መላመድን የመከላከልና መቆጣጠር ቀን ተከበረ
  2. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሀገር አቀፍ የእንሰት ፍላግሺፕ ፕሮግራም ኮሚቴ ውስጥ አባል ሆኖ እየሠራ ነው
  3. በወንጀል ምርመራና ፆታን መሠረት ያደረገ ጥቃት ላይ ለደቡብ ክልል መርማሪ ፖሊሶች ሥልጠና ተሰጠ
  4. ድጋፍ በሚያስገኙ ፕሮጀክቶች አዘገጃጀትና በምርምር ጽሑፍ ኅትመት ላይ የክሂሎት ማሻሻያ ሥልጠና ተሰጠ

Page 151 of 513

  • 146
  • 147
  • 148
  • 149
  • 150
  • 151
  • 152
  • 153
  • 154
  • 155

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap