
- Details
AMU - IUC Project V organized Four Day evidence-based training on sustainable solutions to challenges of Enset production and livestock feed security for 73 model farmers and stakeholders from 7 Wordas of Gamo Zone, from July 12-15, 2023. Click here to see more Photos.

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ ዲግሪ በመደበኛ፣ በማታ፣ በክረምት፣ በሳምንት መጨረሻ እና በተከታታይና ርቀት መርሃ ግብሮች ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ የአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት፣ የአርባ ምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት፣ የማኅበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ የሕግ ት/ቤት እንዲሁም የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅና የሳውላ ካምፓስ ተማሪዎችን እንዲሁም በሁሉም ኮሌጆችና ፕሮግራሞች በ2ኛ እና 3ኛ ዲግሪ ያሠለጠናቸውን ተማሪዎች ሐሙስ ሐምሌ 13/2015 ዓ/ም በዋናው ግቢ አዲሱ አዳራሽ እና ዓርብ ሐምሌ 14/2015 ዓ/ም በሳውላ ካምፓስ በደማቅ ሁኔታ የሚያስመርቅ ይሆናል፡፡
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በቅድመና ድኅረ ምረቃ መርሃ ግብሮች ያሠለጠናቸውን ተማሪዎች ለ36ኛ ጊዜ ሊያስመርቅ ነው

- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከሰኔ 30 እስከ ሐምሌ 7/2015 ዓ/ም ድረስ ሲሰጥ የነበረው የ2015 ተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና/Exit –Exam/ በስኬት ተጠናቀቀ፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሲሰጥ የነበረው የ2015 ተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና በስኬት ተጠናቀቀ

- Details
‹‹ነገን ዛሬ እንትከል!›› በሚል መሪ ቃል 5ኛው ዙር ሀገራዊ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሐምሌ 10/2015 ዓ/ም ከጠዋቱ 12፡00 ጀምሮ ሁሉንም የዩኒቨርሲቲውንና የአካባቢውን ማኅበረሰብ በማሳተፍ ይጀመራል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: 5ኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሊካሄድ ነው

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ዐጸደ ሕፃናት ት/ቤት የወላጅ በዓል ሐምሌ 01/2015 ዓ/ም በድምቀት ተከብሯል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ዐጸደ ሕፃናት ት/ቤት የወላጅ በዓል ተከበረ