
- Details
በገቢዎች ሚኒስቴር የሀዋሳ ቅ/ጽ/ቤት ለአርባ ምንጭና ጂንካ ዩኒቨርሲቲዎች የፋይናንስና ግዥ ባለሙያዎች፣ ኦዲተሮች እና የዘርፉ የሥራ ኃላፊዎች በታክስ ሕግና መመሪያ ዙሪያ ጥቅምት 15/2016 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

- Details
በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚሰጠውን የ2016 ትምህርት ዘመን የድኅረ ምረቃ ፕሮግራም የመግቢያ ፈተና /National Graduate Admission Test – NGAT/ ያለፋችሁ እና አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛ፣ ማታ እና ሳምንት መጨረሻ የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች ለመማር የምትፈልጉ አመልካቾች ከሰኞ ጥቅምት 19 ቀን 2016 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ዓርብ ጥቅምት 23/2016 ዓ/ም ባለው ጊዜ ውስጥ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራርና አሉምናይ ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 210 እና 211 ቀርባችሁ እንድትመዘገቡ እናሳውቃለን፡፡

- Details
A Social Emotional Learning Course (Training) Offered by two English language teachers and one native English speaker from the USA
- Registration for competition opens October 27, 2023 thru Nov. 3, 2023
- 25 students (50% Female and 50% Male) will be selected from 2nd Year Chamo and Main Campuses of Arba Minch University.
- The training will take place at the Main campus for 4 hours a week, for 6 consecutive months.

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ2015 ዓ.ም 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የማጠቃለያ ፈተና ተፈትነው የማካካሻ ትምህርት/Remedial / ፕሮግራም ለመከታተል ያለፉትን ተማሪዎች በትምህርት ሚኒስቴር በተቀመጠው አቅጣጫ መሠረት በግል ከፍሎ ለመማር የሚፈልጉ የተፈጥሮ ሳይንስ እና የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡

- Details
Arba Minch University along with United Nations Industrial Development Organization has organized a half day capacity development and community engagement workshop to promote Moringa products in Ethiopia on October 20, 2023. Click here to see more photos.
Read more: AMU-UNIDO hosted a Workshop to Promote Moringa Products in Ethiopia