• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

በኦቾሎ ላንቴ ቀበሌ የቆላ ቀርከሃ ችግኝ ተከላ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ

Details
Tue, 05 September 2023 2:52 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ‹‹International Bamboo and Rattan Organization/INBAR›› ከተሰኘና መቀመጫውን ቻይና ካደረገ ዓለም አቀፍ ግብረ ሠናይ ድርጅት ጋር በመተባበር የቆላ ቀርከሃ ችግኝ በማፍላት የዩኒቨርሲቲው፣ የድርጅቱ፣ የክልሉና የዞኑ አመራሮች በተገኙበት በላንቴ ኦቾሎ ቀበሌ ነሐሴ 25/2015 ዓ/ም የተከላ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር አካሂዷል፡፡ ድርጅቱ ከሰጠው አንድ ኪሎ የቀርከሃ ዘር ውስጥ 15 ሺህ የሚሆኑትን ማፍላት የተቻለ ሲሆን በዕለቱ ስድስት በመቶ የሚሆኑት ችግኞች በላንቴ ኦቾሎ አካባቢ በዓባያ ሐይቅ ዳርቻ ላይ ተተክለዋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: በኦቾሎ ላንቴ ቀበሌ የቆላ ቀርከሃ ችግኝ ተከላ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ

የዕጩ ዶ/ር አበራ ሹጉጤ የ3ኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፍ ተገመገመ

Details
Tue, 05 September 2023 2:27 pm

በአርባ ምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ‹‹Water Resource and Irrigation Engineering›› ፋከልቲ በ‹‹Irrigation and Drainage Engineering›› ትምህርት ፕሮግራም ላላፉት አምስት ዓመታት የ3ኛ ዲግሪ ትምህርቱን ሲከታተል የቆየው ዕጩ ዶ/ር አበራ ሽጉጤ የምርምር ሥራውን ነሐሴ 26/2015 ዓ/ም የውጭና የውስጥ ገምጋሚዎች በተገኙበት አቅርቧል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የዕጩ ዶ/ር አበራ ሹጉጤ የ3ኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፍ ተገመገመ

የሐዘን መግለጫ

Details
Tue, 05 September 2023 1:18 pm

አቶ ታምራት ኃይሌ ከአባታቸው ከአቶ ኃይሌ ገበየሁ እና ከእናታቸው ከወ/ሮ ወላንሳ ተፈራ በቀድሞው ወሎ ክፍለ ሀገር ተንታ አካባቢ ሚያዝያ 10/1980 ዓ.ም ተወለዱ፡፡

Read more: የሐዘን መግለጫ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከጃፓይጎ ኢትዮጵያ /Jhpiego Ethiopia/ ጋር በመተባበር ዓመታዊ የጤና ሳይንስ ትምህርት ጥራት ግምገማ አካሄደ

Details
Fri, 01 September 2023 2:59 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ከ“Jhpiego Ethiopia Health Workforce Improvement Program” ጋር በመተባበር በደቡብ ኢትዮጵያ ለሚገኙ አምስት የጤና ሳይንስ ፕሮግራም ያሏቸው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት፡- አርባ ምንጭ፣ ሀዋሳ፣ ወላይታ ሶዶ፣ ዋቸሞና ወልቂጤ እንዲሁም የአርባ ምንጭ እና ፋርማ የጤና  ሳይንስ ኮሌጆች ዓመታዊ የጤና ሳይንስ ትምህርት ጥራት ግምገማ ከነሐሴ 26-27/2015 ዓ/ም ድረስ አካሂዷል፡፡ ተጫማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከጃፓይጎ ኢትዮጵያ /Jhpiego Ethiopia/ ጋር በመተባበር ዓመታዊ የጤና ሳይንስ ትምህርት ጥራት ግምገማ አካሄደ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በጋሞ ዞን ለሚገኙ ጤና ባለሙያዎች ሥልጠና እየሰጠ ነው

Details
Fri, 01 September 2023 2:20 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ትኩረት የሚሹ የቆላማ አካባቢ በሽታዎች ምርምርና ሥልጠና ማዕከል ከደቡብ ክልል ጤና ቢሮ ጋር በመተባበር በጋሞ ዞን ለሚገኙ ነርሶች፣ ጤና መኮንኖች፣ ሐኪሞችና የላቦራቶሪ ባለሙያዎች በቁንጭር (Cutaneous Leishmaniasis)ና ሌሎች የቆዳ በሽታዎች ዙሪያ ከነሐሴ 24/2015 ዓ/ም ጀምሮ ለአምስት ቀናት የሚቆይ ሥልጠና እየሰጠ ይገኛል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በጋሞ ዞን ለሚገኙ ጤና ባለሙያዎች ሥልጠና እየሰጠ ነው

  1. የ2013 ባች (3ኛ ዓመት ቅድመ ምረቃ) ተማሪዎች መግቢያ ጥሪ ማስታወቂያ
  2. ለአርባ ምንጭ ከተማ ከተማ ሥራ ፈጣሪዎች የወጣ የቢዝነስ ሃሳብ ውድድር
  3. VACANCY ANNOUNCEMENT
  4. የዕጩ ዶ/ር ማቲዎስ አግዜ የ3ኛ ዲግሪ (PhD) መመረቂያ ጽሑፍ ግምገማ መርሃ ግብር

Page 140 of 513

  • 135
  • 136
  • 137
  • 138
  • 139
  • 140
  • 141
  • 142
  • 143
  • 144

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap