• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
newyearjpg-2017-3.jpeg
1Renaissance_week_Celebration.jpeg
previous arrow
next arrow

የዩኒቨርሲቲው ሕግ ት/ቤት ተማሪዎች በአህጉራዊ አምሳለ ፍርድ ቤት/Moot Court Competition/ ውድድር ኢትዮጵያን ወክለው 3ኛ በመውጣት አሸናፊ ሆኑ

Details
Fri, 01 December 2023 8:10 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ት/ቤት ተማሪ የሆኑት መቅደላይት ፈቃደ፣ ሰላማዊት ይብዛው እና ሜላት ገ/መድኅን ከግንቦት 29-30/2023 በሀገር አቀፍ ደረጃ በአዲስ አበባ በተካሄደው አምሳለ ፍርድ ቤት ውድድር ከሐሮማያ፣ ጅማ፣ ድሬዳዋ፣ ባሕር ዳር እና ሰላሌ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎች ጋር በመወዳደር በሀገር አቀፍ ደረጃ አሸናፊ ሆነው ለአህጉራዊ ውድድር ኢትዮጵያን ወክለው እንዲገኙ መመረጣቸው ይታወሳል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የዩኒቨርሲቲው ሕግ ት/ቤት ተማሪዎች በአህጉራዊ አምሳለ ፍርድ ቤት/Moot Court Competition/ ውድድር ኢትዮጵያን ወክለው 3ኛ በመውጣት አሸናፊ ሆኑ

18ኛው ሀገር አቀፍ የነጭ ሪባን ቀን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ እየተከበረ ይገኛል

Details
Thu, 30 November 2023 2:12 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት ‹‹መቼም፣ የትም፣ በምንም ሁኔታ ጾታዊ ጥቃትን ዝም አንበል!!›› በሚል መሪ ቃል 18ኛውን ሀገር አቀፍ የነጭ ሪባን ቀን ከኅዳር 16/2016 ዓ/ም ጀምሮ በማክበር ላይ ይገኛል፡፡ አከባበሩ እስከ ታኅሣሥ 1/2016 ዓ/ም የሚቆይ ሲሆን በሁሉም ካምፓሶች የሚገኙ ተማሪዎችንና የአስተዳደር ሠራተኞችን በማሳተፍ በሴቶች ላይ የሚፈጸም ጥቃት መንስኤና የሚያስከትለው ችግር ላይ አጠር ያለ ሥልጠና፣ ውይይት እንዲሁም የተለያዩ ሥነ ጽሑፎች በተማሪዎች እየቀረቡ በመከበር ላይ ይገኛል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: 18ኛው ሀገር አቀፍ የነጭ ሪባን ቀን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ እየተከበረ ይገኛል

በሞሪንጋ (Moringa) ላይ የሚሠራ ግራንድ የምርምር ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ

Details
Thu, 30 November 2023 1:30 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የብዝሃ ሕይወት ምርምርና ጥበቃ ማዕከል “Molecular Characterization, Nutritional Profiling, Biological activities, and Value-Chain of Moringa stenopetala from Southern Ethiopia” በሚል ርዕስ የሚሠራ ግራንድ የምርምር ፕሮጀክት የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች፣ መምህራን፣ ተመራማሪዎችና የሚመለከታቸው አካላት በተገኙበት ኅዳር 14/2016 ዓ.ም ይፋ አድርጓል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በሞሪንጋ (Moringa) ላይ የሚሠራ ግራንድ የምርምር ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ

Congratulations!

Details
Wed, 29 November 2023 11:53 am

AMU Students representing Ethiopia in the 2023 #AllAfricaIHL Moot Court Competition held at Tanzania, Arusha, have stood 3rd next to Mozambique and Kenya. AMU appreciates the exemplary hard work, commitment and determination of the team and the School of Law as well. AMU also shares this important achievement and happiness to its community and all well-wishers.

Read more: Congratulations!

በታራሚዎች፣ ተጠርጣሪዎችና ወጣት ጥፋተኞች አያያዝ ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Wed, 29 November 2023 8:38 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ትምህርት ቤት በአርባ ምንጭ ከተማ በሚገኙ ፖሊስ ጣቢያዎች እና ማረሚያ ተቋም ውስጥ ላሉ ተጠርጣሪዎች፣ ወጣት ጥፋተኞች እንዲሁም ታራሚዎች በተጠርጣሪዎችና ታራሚዎች አያያዝ ዙሪያ ኅዳር 18/2016 ዓ/ም የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በታራሚዎች፣ ተጠርጣሪዎችና ወጣት ጥፋተኞች አያያዝ ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

  1. Two Day Training on Academic and Grant Writing and Scholarly Journals
  2. ሱፐርቫይዘሮች በተማሪዎች የጥናት ሥራዎች ላይ በሚሰጡት አስተያየት ላይ የእንግሊዝኛ ቋንቋ አጠቃቀማቸውን ለማሻሻል የሚያስችል ግራንድ ምርምር ፕሮጀክት ይፋ ሆነ
  3. ICGEB-BETin Team Visits AMU’s Lab Facilities and Research Endeavors
  4. AMU Expresses its Condolences on death of AMiT Expat Staff, Prof. Srinvasan Narasimahan

Page 139 of 528

  • 134
  • 135
  • 136
  • 137
  • 138
  • 139
  • 140
  • 141
  • 142
  • 143

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap