
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሥነ ምድር ጥናት ት/ክፍል በጋሞ ደጋማ አካባቢዎች አጠቃላይ የመሬት መንሸራተት አደጋ ካርታ ሥራ እና አደጋ የመቀነስ ስትራቴጂ ጥናት ሜጋ ፕሮጀክት ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ኅዳር 22/2016 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የመሬት መንሸራተት አደጋ ካርታ ሥራ እና አደጋ የመቀነስ ስትራቴጂ ጥናት ሜጋ ፕሮጀክት ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ

- Details
Entrepreneurship Development Institute (EDI) in Partnership with Arba Minch University is launching a call for the Entrepreneurship Training Workshop (ETW) for Female Academic staff of the University. The training will last for six (6) consecutive days from 25/12/2023 - 30/12/2023. The University cordially invites all female academic staff who have passion, and commitment, willingness to dedicate their time during and after the training to apply and launch their entrepreneurial journey.

- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 18ኛው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ‹‹ብዝኃነትና እኩልነት ለሀገራዊ አንድነት›› በሚል መሪ ቃል ኅዳር 24/2016 ዓ/ም በደማቅ ሁኔታ ተከብሮ ውሏል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
በዩኒቨርሲቲው የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና መከታተያ ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት በዓለም አቀፍ ደረጃ 20ኛውና በኢትዮጵያ 19ኛው የፀረ ሙስና ንቅናቄ ቀን ‹‹ሙስና የጋራ ጠላታችን ነው፤ በኅብረት እንታገል›› በሚል መሪ ቃል ኅዳር 25/2016 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: 20ኛው ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ንቅናቄ ቀን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ
- AMU-English Language Fellows of US State Department provide 2-day Training on Academic and Grant Writing, Scholarly Databases, and Publication
- ከጋሞ ዞን ለተወጣጡ ከፍተኛ መኮንኖችና የዲቪዥን ኃላፊ ሴት አመራሮች የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ተሰጠ
- በዩኒቨርሲቲው የብዝሃ ሕይወት ምርምርና ጥበቃ ማዕከል እና በአርሶ አደር ማሳ ላይ የሚገኙ የቢራ ገብስ ዝርያዎች የመስክ ምልከታ ተካሄደ
- የቅድመ ምረቃ ተማሪዎች መግቢያ ጥሪ ማስታወቂያ