- Details
በአርባ ምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ማኅበረሰብ ጉድኝት ዳይሬክቶሬት የቀረቡ 5 ንድፈ ሃሳቦች የኢንስቲትዩቱ ተመራማሪዎችና መምህራን በተገኙበት ኅዳር 19/2015 ዓ.ም ተገምግመዋል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የአርባ ምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ማኅበረሰብ ጉድኝት ንድፈ ሃሳብ ግምገማ ተካሄደ
- Details
የ"CAF" "D" License" የእግር ኳስ አሠልጣኝነት ሥልጠና በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ስፖርት አካዳሚና ከደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የእግር ኳስ ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር ከደቡብ ክልል ለተወጣጡ በሥራ ላይ ላሉ አሠልጣኞች የአሠልጣኝነት ሥልጠና ከኅዳር 20 - 29/2015 ዓ.ም እየተሰጠ ይገኛል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የ"CAF" "D" License" የእግር ኳስ አሠልጣኝነት ሥልጠና በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ እየተሰጠ ነው
- Details
ዓለም አቀፍ የነጭ ሪባን ቀን “ሴቷን አከብራለሁ! ጥቃቷንም እከላከላለሁ!” በሚል መሪ ቃል ከሳውላን ካምፓስ ውጪ ባሉ በዩኒቨርሲቲው 5 ካምፓሶች ኅዳር 19/2015 ዓ/ም በደማቅ ሁኔታ ተከብሯል፡፡ በዓሉም በዓለም ዓቀፍ ደረጃ ለ31ኛ ጊዜ በሀገራችን ለ17ኛ ጊዜ እየተከበረ ይገኛል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
- Details
የአርባ ምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሲዊዘርላንድ ሀገር ከሚገኝ "Eawag" ከተሰኘ የምርምር ማዕከል ጋር በመሆን ለውሃ አቅርቦትና አካባቢ ምኅንድስና ፋከልቲ መምህራን በሳኒቴሽን ዘዴና ቴክኖሎጂ ምርጫ /Sanitation System and Technology Choices/ በሚል ርዕስ ከኅዳር 15-16/2014 ዓ.ም ድረስ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥራ ፈጠራ ልማትና ማበልጸጊያ ማዕከል አዘጋጅነት በዓለም ዓቀፍ ደረጃ ለ9ኛ ጊዜ የሚከበረው የሥራ ዕድል ፈጠራ ሳምንት በዩኒቨርሲቲው ለመጀመሪያ ጊዜ ኅዳር 16/2015 ዓ/ም በፓናል ውይይትና የቢዝነስ ውድድር በማካሄድ በደማቅ ሁኔታ ተከብሮ ውሏል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የዓለም የሥራ ዕድል ፈጠራ ሳምንት በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለመጀመሪያ ጊዜ በደማቅ ሁኔታ ተከበረ