- Details
ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሳይንቲፊክ ዳይሬክተርነት ውድድር ነሐሴ 19/2014 ዓ.ም በወጣው ማስታወቃያ መሠረት የቀረቡ 7 ዕጩ ተወዳዳሪዎች የዩኒቨርሲቲው ሥራ አመራር ቦርድ አባልና የኢትዮጵያ ሚትዮሮሎጂ ኤጀንሲ ዳይሬክተር፣ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝደንትና ም/ፕሬዝደንቶች፣ የሴኔት አባላት፣ የመምህራን ማኅበር ተወካይ፣ የተማሪ ኅብረት ተወካይና የአስተዳዳር ሠራተኞች ተወካይ በተገኙበት የስትራቴጂክ ዕቅዶቻቸውን ኅዳር 6/2015 ዓ.ም ካቀረቡ በኋላ የሴኔት ድምጽ አሰጣጥ ሥነ-ሥርዓት ተከናውኗል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
በተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ለፊዚክስ ትምህርት ክፍል ቤተ-ሙከራ በተገዙ ቁሳቁሶች አጠቃቀም ዙሪያ የአሠልጣኞች ሥልጠና ከጥቅምት 28 -ኅዳር 11/2015 ዓ/ም ለተከታታይ 15 ቀናት እየተሰጠ ይገኛል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ለፊዚክስ ቤተ-ሙከራ አዲስ በተገዙ ቁሳቁሶች አጠቃቀም ዙሪያ ሥልጠና እየተሰጠ ነው
- Details
በዩኒቨርሲቲው የማኅበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ የኢትዮጵያ ጂኦግራፊክ ኢንፎርሜሽን ሲስተም /GIS/ ሶሳይቲ ቅርንጫፍ ቢሮ ኅዳር 3/2015 ዓ/ም ተከፍቷል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ፎይጫኑ
Read more: የኢትዮጵያ ጂኦግራፊክ ኢንፎርሜሽን ሲስተም (GIS) ሶሳይቲ ቅርንጫፍ ቢሮ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተከፈተ
- Details
ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኘሬዝደንትነት ውድድር ነሐሴ 19/2014 ዓ.ም በወጣው ማስታወቂያ መሠረት የቀረቡ 13 ዕጩ ተወዳዳሪዎች የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር ቦርድ፣ የመምህራን፣ የአስተዳደር ሠራተኞች እና የተማሪዎች ተወካዮች፣ የዩኒቨርሲቲው ሴኔትና ካውንስል አባላት፣ ነባር መምህራን እና ተመራማሪዎች በተገኙበት የስትራቴጅክ ዕቅዶቻቸውን ኅዳር 5/2015 ዓ.ም እያቀረቡ የሴኔት ድምፅ አሰጣጥ ሥነ ሥርዓት ተከናውኗል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንትነት የቀረቡ ዕጩ ተወዳዳሪዎች የስትራቴጅክ ዕቅድ ገለጻ አቀረቡ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሕክምና ላይ ለሚገኙ የሀገር መከላከያ ሠራዊት አባላት የሚውል 1.5 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የብርድ ልብስና አንሶላ ድጋፍ ኅዳር 3/2015 ዓ/ም በመካላከያ ዋና መሥሪያ ቤት በመገኘት አስረክቧል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ ::
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለሀገር መከላከያ ሠራዊት 1.5 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ