• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
1Renaissance_week_Celebration.jpeg
3.jpeg
4.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

ለሴት መምህራን በምርምርና ግራንት አጻጻፍ ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Fri, 15 December 2023 1:58 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት ከባህልና ቋንቋ ጥናት ተቋምና ከምርምር ዳይሬክቶሬት ጋር በመተባበር ‹‹Female Presence in Research and Grant writing›› በሚል ርእስ ለዩኒቨርሲቲው ሴት መምህራን በምርምርና ግራንት አጻጻፍ ዙሪያ ከታኅሣሥ 01-04/2016 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ለሴት መምህራን በምርምርና ግራንት አጻጻፍ ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

በአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል የማሕጸን ፌስቱላ ሕክምናን ዳግም ለመጀመር የሚያስችል የሦስትዮሽ ስምምነት ተፈረመ

Details
Thu, 14 December 2023 6:23 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ፣ አርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታልና ‹‹Hope of Light›› የተሰኘ ግብረ ሠናይ ድርጅት በአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል ተቋርጦ የነበረውን የማሕጸን ፌስቱላ ሕክምና ዳግም ለማስጀመር የሚያስችልና ለ10 ዓመታት የሚቆይ የመግባቢያ ስምምነት ታኅሣሥ 02/2016 ዓ/ም ተፈራርመዋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል የማሕጸን ፌስቱላ ሕክምናን ዳግም ለመጀመር የሚያስችል የሦስትዮሽ ስምምነት ተፈረመ

ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያና ሪፈራል ሆስፒታል የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

Details
Wed, 13 December 2023 2:11 pm

‹‹Human Bridge›› የተሰኘ ግብረ ሠናይ ድርጅት ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያና ሪፈራል ሆስፒታል ታኅሣሥ 01/2016 ዓ/ም የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያና ሪፈራል ሆስፒታል የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

32ኛው ዓለም አቀፍ የአካል ጉዳተኞች ቀን በዩኒቨርሲቲው ተከበረ

Details
Wed, 13 December 2023 12:15 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በዓለም አቀፍ ደረጃ 32ኛ እና በኢትዮጵያ 31ኛውን የአካል ጉዳተኞች ቀን ‹‹ለአካል ጉዳተኞች ሁለንተናዊ ተጠቃሚነትና ለዘላቂ የልማት ግቦች ስኬት ትርጉም ያለው ትብብር›› በሚል መሪ ቃል ኅዳር 23/2016 ዓ/ም አክብሯል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: 32ኛው ዓለም አቀፍ የአካል ጉዳተኞች ቀን በዩኒቨርሲቲው ተከበረ

የሐዘን መግለጫ

Details
Wed, 13 December 2023 8:24 am

ረ/ፕ ማንያዘዋል ከበደ ከአባታቸው ከአቶ ከበደ ወ/መድኅን እና ከእናታቸው ከወ/ሮ ብዙነሽ ረታ በቀድሞው ጋሞ ጎፋ ዞን አርባ ምንጭ ከተማ ሰኔ 12/1972 ዓ/ም ተወለዱ፡፡

Read more: የሐዘን መግለጫ

  1. Workshop Invitation
  2. የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ፣ የጋሞ ዞንና የካምባ ዙሪያ ወረዳ አመራሮች የዲንጋሞ አነስተኛ የውኃ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክትን ጎበኙ
  3. 32ኛው ዓለም አቀፍ የነጭ ሪባን ቀን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተከበረ
  4. ICARDA - AWTi hold Three-Day Staff Training on Soil and Water Assessment Tool (SWAT)

Page 135 of 528

  • 130
  • 131
  • 132
  • 133
  • 134
  • 135
  • 136
  • 137
  • 138
  • 139

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap