- Details
የዩኒቨርሲቲው የማኅበራዊ ሳይንስና ሥነ-ሰብ ኮሌጅ የማኅበረሰብ ጉድኝት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከጋሞ ዞን መንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ ጋር በመተባበር በጋሞ ዞን ለሚገኙ የወረዳና የከተማ አስተዳደር የኮሚዩኒኬሽን ባለሙያዎች ከታኅሣሥ 13-14/2015 ዓ/ም የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ9ኛ ጊዜ በተከበረው የኢንተርፕሪነርሺፕ ሳምንት ላይ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲን ወክላ የቀረበችው የኢኮኖሚክስ ትምህርት ክፍል 4ኛ ዓመት ተማሪ ሱመያ ፌቲ ባቀረበችው የቢዝነስ ሃሳብ 2ኛ በመውጣት ኅዳር 25/2015 ዓ/ም ከሥራና ክሂሎት ሚኒስቴር 260 ሺህ ብር ተሸላሚ ሆናለች፡፡ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲም የዕውቅና ሽልማት ተበርክቶለታል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በሀገር አቀፍ የኢንተርፕሪነርሺፕ ሳምንት ዩኒቨርሲቲውን የወከለችው ተማሪ በ2ኛነት አሸነፈች
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች አገልግሎት ማእከል ዳይሬክቶሬት አስተባባሪነት በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ31ኛ በሀገራችን ለ30ኛ ጊዜ የሚከበረው የአካል ጉዳተኞች ቀን ከ6ቱም ካምፓስ ከመጡ አካል ጉዳተኛ ተማሪዎች ጋር ታኅሣሥ 9/2015 ዓ/ም ተከብሯል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
- Details
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴምክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የሰው ኃብት ልማት ሥራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አመራሮችና አባላት ከታኅሣሥ 9-11/2015 ዓ/ም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ምልከታ አድርገዋል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡