- Details
‹‹በሀገር ግንባታ ላይ የምሁራን ሚና›› በሚል መሪ ቃል የዩኒቨርሲቲው ካውንስል እና መምህራንና የአካዳሚክ ቴክኒክ ረዳቶች ከታኅሣሥ 24-27/2015 ዓ/ም የሚቆይ ሀገራዊ ውይይት እያካሄዱ ይገኛል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ‹‹በሀገር ግንባታ ላይ የምሁራን ሚና›› በሚል መሪ ቃል የመምህራንና የአካዳሚክ ቴክኒክ ረዳቶች ውይይት እንደቀጠለ ነው
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ‹‹iCog Anyone Can Code›› ከተሰኘ ድርጅት፣ ከኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር እና ከሁዋዌ ኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ጋር በመተባበር በአርባ ምንጭ ከተማ ካሉ ልማት፣ ጫሞ፣ ዓባያና አርባ ምንጭ 2ኛ ደረጃና መሠናዶ ት/ቤቶች ለተወጣጡ ተማሪዎች ከታኅሣሥ 20 - ጥር 5/2015 ዓ/ም የሚቆይ ዲጂትረክ/ DigiTruck/ በተሰኘ ፕሮጀክት የአይ ሲ ቲ ሥልጠና እየሰጠ ነው፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ለ2ኛ ደረጃ ተማሪዎች በዲጂትረክ/DigiTruck/ ፕሮጀክት በአይ ሲ ቲ/ICT/ ዙሪያ ሥልጠና እየተሰጠ ነው
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲና ክርስቲያን ኤይድ የተሰኘ ግብረ ሠናይ ድርጅት በገቡት ውል መሠረት ዩኒቨርሲቲው የእንሰት አመራረትና ማብላላት ሂደትን የሚያሻሽሉ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን አምርቶ ታኅሣሥ 22/2015 ዓ/ም ለድርጅቱ አስረክቧል፡፡ ቴክኖሎጂዎቹ ከድርጅቱ በተገኘ 3.2 ሚሊየን ብር የገንዘብ ድጋፍ የተመረቱ ሲሆን በወላይታ ዞን እንሰት አብቃይ በሆኑ አካባቢዎች የሚሰራጩ ናቸው፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የእንሰት አመራረትንና ማብላላት ሂደትን የሚያዘምኑ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎች ርክክብ ተካሄደ
- Details
‹‹በሀገር ግንባታ የምሁራን ሚና›› በሚል ርእስ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከታኅሣሥ 24-27/2015 ዓ/ም የሚቆይ ሀገራዊ የውይይት መድረክ በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ‹‹በሀገር ግንባታ የምሁራን ሚና›› በሚል ርእስ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሀገራዊ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከቀድሞ የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ ቴክኖሎጂና ጂኦ ስፓሻል ኢንስቲትዩቶች ጋር በመተባበር “የጋሞና ደቡብ ኦሞ ዞኖች የቱሪስት ቦታዎች የካርታ ሥራ ኢትዮጵያ ለምታካሂደው የዲጂታል ኢኮኖሚ ለውጥ ድጋፍ” /Developing Tourist Sites Map of Gamo and South Omo Zones for Supporting Ethiopian Digital Economy Transformation/ በሚል ርዕስ ለ 1 ዓመት ሲከናወን የነበረው የሦስትዮሽ የምርምር ትብብር ፕሮጀክት የማጠናቀቂያ ወርክሾፕ ታኅሣስ 22/2015 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: በቱሪዝም ዘርፍ ላይ ሲከናወን የነበረው የ1 ዓመት የፕሮጀክት ሥራ የማጠናቀቂያ ወርክሾፕ ተካሄደ