• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Offices
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • SYMPOSIA
    • Sustainable Water Resources Development
    • ICET
    • Science for Sustainable Development
    • Research for Development
    • Indigenous Knowledge Studies
    • Annual Research and Publication Review
    • International Enset Symposium
      • Enset Symposium 2024
      • Enset Symposium 2023
    • PUBLIC EVENTS
      • FDRE, Nations and Nationalities Day
      • FDRE, Patriots' Day
      • Victory of Adwa
      • Community and Science Open Day
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
1.jpeg
2.jpeg
CallforPaper-3.jpeg
photo_2026-01-21_16-39-28.jpeg
photo_2026-01-22_14-02-17.jpeg
photo_2026-02-26_10-34-33.jpeg
amuworkshop.jpg
previous arrow
next arrow

ማስታወቂያ

Details
Mon, 15 July 2024 1:07 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማስተማሪያ እና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሕክምና አገልግሎት መጀመሪያ ቅድመ ዝግጅት ያጠናቀቀ ስለሆነ ከነገ ማክሰኞ ሐምሌ 9/2016 ዓ/ም ጀምሮ በሕጻናት፣ በማኅፀንና ጽንስ፣ በአጠቃላይ ቀዶ ጥገና እና በውስጥ ደዌ ተመላላሽ ሕክምና እንዲሁም የተለያዩ የላቦራቶሪ እና ኢሜጂንግ አገልግሎቶች አገልግሎት መስጠት የሚጀምር መሆኑን እያሳወቅን አገልግሎቱን በጉጉት ስትጠብቁ የነበራችሁ ሁሉ መጠቀም የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

Read more: ማስታወቂያ

AMU Holds Empowering Awareness Campaign for School Girls at Geresse Kemele Oro Primary School, South Ethiopia Region

Details
Mon, 15 July 2024 12:33 pm

AMU-IUC's Transversal Institutional Strengthening Project (TISP-7) has recently held an impactful "Empowering Awareness Campaign" on July 3, 2024, at Geresse Kemele Oro Primary School in South Ethiopia Region. The campaign entitled "Promote Gender Equality in Education and Empower School Girls to Pursue their Passions and Dreams," aimed to address the critical issue of girls' education within the school community. Click here to see more photos. Click here to see more photos.

Read more: AMU Holds Empowering Awareness Campaign for School Girls at Geresse Kemele Oro Primary School,...

የ12ኛ ክፍል የማኅበራዊ ሳይንስ ሀገር አቀፍ ፈተና አስፈጻሚዎች ሽኝት ተካሄደ

Details
Mon, 15 July 2024 9:11 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2016 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል የማኅበራዊ ሳይንስ ሀገር አቀፍ ፈተና በሰላም መጠናቀቁን ተከትሎ ለፈተና አስፈጻሚዎችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት በአርባ ምንጭ አዞ እርባታ የጉብኝትና ምስጋና መርሃ ግብር አካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የ12ኛ ክፍል የማኅበራዊ ሳይንስ ሀገር አቀፍ ፈተና አስፈጻሚዎች ሽኝት ተካሄደ

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ግብርና ሳይንስ ኮሌጅ ተመራቂ ተማሪዎች የተሠሩ  የምርምር ሥራዎች ጉብኝት ተካሄደ

Details
Mon, 15 July 2024 8:47 am

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ግብርና ሳይንስ ኮሌጅ 4ኛ ዓመት የሆርቲካልቸርና ዕፅዋት ሳይንስ ተማሪዎችና በኮሌጁ የማኅበረሰብ ጉድኝት ዘርፍ የተሠሩ የምርምር ሥራዎች የመስክ ምልከታ ሰኔ 24/2016 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ግብርና ሳይንስ ኮሌጅ ተመራቂ ተማሪዎች የተሠሩ  የምርምር ሥራዎች ጉብኝት ተካሄደ

ለ2016 ዓ/ም ተመራቂ ተማሪዎች በሥራ ሥነ ምግባር መርሆዎች እና በሙስና ወንጀል ሕጎች ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Fri, 12 July 2024 7:39 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና መከታተያ ዳይሬክቶሬት ለ2016 ዓ/ም ተመራቂ ተማሪዎች በሥራ ሥነ ምግባር መርሆዎች እና በሙስና ወንጀል ሕጎች ዙሪያ ከሰኔ 21-24/2016 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: ለ2016 ዓ/ም ተመራቂ ተማሪዎች በሥራ ሥነ ምግባር መርሆዎች እና በሙስና ወንጀል ሕጎች ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

  1. ለ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የማኅበራዊ ሳይንስ ፈተና አስፈፃሚዎችና ተፈታኞች ገለጻ/Orientation/ ተሰጠ
  2. የቆዳ ስር ፈንገስ/Mycetoma/ በሽታ ጫናና ስርጭትን ለማወቅ የሚያስችል የትብብር ፕሮጀክት ይፋ ሆነ
  3. ግዙፉ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማስተማሪያ እና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ነገ ሰኔ 29/2016 ዓ/ም በድምቀት ሊመረቅ ነው
  4. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሠለጠናቸውን ተማሪዎች ለ37ኛ ጊዜ አስመረቀ

Page 125 of 560

  • 120
  • 121
  • 122
  • 123
  • 124
  • 125
  • 126
  • 127
  • 128
  • 129

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Copyright © 2026 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap