
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ፣ የጋሞ ዞንንና የካምባ ዙሪያ ወረዳ አመራሮች ዩኒቨርሲቲው ከክርስቲያን ኤይድ ጋር በመተባበር በ9.35 ሚሊየን ብር በካምባ ዙሪያ ወረዳ ዲንጋሞ ቀበሌ ማይጸሌ ወንዝ ላይ እያስገነባ የሚገኘውን የዲንጋሞ አነስተኛ የውኃ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ግንባታ አፈጻጸምን ኅዳር 29/2016 ዓ/ም ምልከታ አድርገዋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ፣ የጋሞ ዞንና የካምባ ዙሪያ ወረዳ አመራሮች የዲንጋሞ አነስተኛ የውኃ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክትን ጎበኙ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት በዓለም አቀፍ ደረጃ 32ኛ እና በሀገራችን 18ኛውን የነጭ ሪባን ቀን ‹‹መቼም፣ የትም፣ በምንም ሁኔታ ጾታዊ ጥቃትን ዝም አንበል!!›› በሚል መሪ ቃል ከኅዳር 16-ታኅሣሥ 01/2016 ዓ/ም በአምስቱ ካምፓሶች የሚገኙ ተማሪዎችንና የአስተዳደር ሠራተኞችን በማሳተፍ አክብሯል፡፡ በአከባበሩ በሴቶች ላይ ጾታን መሠረት ያደረገ ጥቃት መንስኤና የሚያስከትለው ችግር ላይ አጠር ያለ ሥልጠና፣ ውይይት እንዲሁም የተለያዩ ሥነ ጽሑፎች በተማሪዎች ቀርበዋል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

- Details
International Center for Agricultural Research in Dry Areas (ICARDA) in collaboration with Arba Minch Water Technology Institute (AWTi) conducted three-day staff training for staff and post graduate students at main campus from November 29 to December 1/2023. Click here to see more photos.
Read more: ICARDA - AWTi hold Three-Day Staff Training on Soil and Water Assessment Tool (SWAT)

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሥነ ምድር ጥናት ት/ክፍል በጋሞ ደጋማ አካባቢዎች አጠቃላይ የመሬት መንሸራተት አደጋ ካርታ ሥራ እና አደጋ የመቀነስ ስትራቴጂ ጥናት ሜጋ ፕሮጀክት ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ኅዳር 22/2016 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የመሬት መንሸራተት አደጋ ካርታ ሥራ እና አደጋ የመቀነስ ስትራቴጂ ጥናት ሜጋ ፕሮጀክት ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ