- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የምርምር ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክቶሬት 10ኛውን ዓመታዊ የምርምር ግምገማ ዎርክሾፕ ከጥር 19 -20/2015 ዓ.ም አካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከኢትዮጵያ የብዝሃ ሕይወት ጥናት ኢንስቲትዩት፣ አሜሪካ ሀገር ከሚገኘው ‹‹Alabaster International››፣ ከኬንያው ጆሞ ኬንያታ የግብርናና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲና ከ‹‹Girl Child Network›› ጋር እንሰትን በኢትዮጵያና በምሥራቅ አፍሪካ ለማስታዋወቅና የምግብ ዋስትና መፍትሔ ለማድረግ የሚያስችል የጋራ ፕሮጀክት ቀርጸው ለመሥራት ቅድመ ዝግጅቶችን እያጠናቀቁ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ተቋማቱ በቅርቡ የመግባቢያ ስምምነት በመፈራረም ወደ ሥራ የሚገቡ ሲሆን ከተቋማቱ የመጡ የሥራ ኃላፊዎች በመስኩ የተሠሩ የምርምር ሥራዎችንና አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን ከዩኒቨርሲቲው አመራሮችና የዘርፉ ተመራማሪዎች ጋር በመሆን ከጥር 17-19/2015 ዓ/ም የመስክ ምልከታና የጋራ ውይይት አካሂደዋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: እንሰትን በሌሎች የኢትዮጵያ ክፍሎችና በምሥራቅ አፍሪካ ለማስተዋወቅ የሚያስችለው የጋራ ፕሮጀክት ቅድመ ዝግጅቶች እየተጠናቀቁ ነው
- Details
Arba Minch University Senate promoted Dr. Muluneh Lemma Woldesemayat, an assistant professor and researcher in the faculty of Electrical and Computer Engineering, to an Associate Professorship Academic Rank on January 21, 2023.
Read more: AMU Senate Promotes Dr. Muluneh Lemma to an Associate Professor
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ በእንግሊዝኛ ቋንቋና ስነጽሑፍ ት/ክፍል በ‹‹English Language Teaching (ELT)›› ትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ተማሪ ዕጩ ዶ/ር ተፈሪ ሀቱዬ ጥር 25/2015 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ የመመረቂያ ምርምር ሥራውን የውጪና የውስጥ ገምጋሚዎችና አማካሪዎች በተገኙበት በዋናው ግቢ መሰብሰቢያ አዳራሽ ያቀርባል፡፡