- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ ውኃ አዘል መሬቶችና የተፈጥሮ ምንጮች ላይ ከሚሠራው ‹‹Ethio-Wetlands and Natural Resources›› ግብረ ሠናይ ድርጅት ጋር በመተባበር የዓለም ውኃ አዘል መሬቶች (World Wetlands Day) ቀንን አስመልክቶ ጥር 25/2015 ዓ/ም የጋራ ውይይት አካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የዓለም ውኃ አዘል መሬቶች (World Wetlands Day) ቀንን አስመልክቶ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሄደ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ኦቾሎ ቀበሌ በቁንጭር (ቦልቦ)በሽታ ላይ ያከናወነው ታላቅ የምርምር ፕሮጀክት ውጤት ለማኀበረሰቡ አጋር ተቋማት የማስተዋወቂያ ወርክሾፕ ጥር 26/2015 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: በቁንጭር (ቦልቦ) በሽታ ላይ በተከናወነ የምርምር ውጤት ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሄደ
- Details
Arab Minch University inked a Memorandum of Understanding with D.Y. Patil Agriculture and Technical University of Talsande, India. The 5-year pact was signed by AMU's Vice President for Research and Community Engagement, Behailu Merdekios (Associate Professor), and Vice Chancellor of DYP-ATU, Prof.K.Prathapan, on 1st February, 2023. Click here to see more pictures.
- Details
የትምህርት ጥራትንና የተማሪዎችን ውጤት በዘላቂነት ለማሻሻል የትምህርት ዘርፍ ባለድርሻዎች በቅንጅት ሊሠሩ እንደሚገባ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ት/ቤት ኃላፊዎችና በ2014 ዓ/ም በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ገለጹ፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የትምህርት ጥራትንና የተማሪዎችን ውጤት በዘላቂነት ለማሻሻል የትምህርት ዘርፍ ባለድርሻዎች ቅንጅት እንደሚያስፈልግ ተገለጸ
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበራዊ ሳይንስና ስነሰብ ኮሌጅ በእንግሊዝኛ ቋንቋና ስነጽሑፍ ት/ክፍል በ‹‹English Language Teaching (ELT)›› ትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩት ዕጩ ዶ/ር ጋሻው ተፈራ እና ዕጩ ዶ/ር ተፈሪ ሀቱዬ የመመረቂያ የምርምር ሥራቸውን የውጪና የውስጥ ገምጋሚዎችና አማካሪዎቻቸው በተገኙበት ጥር 24 እና 25/2015 ዓ/ም አቅርበዋል፡፡ የሁለቱም ዕጩ ዶክተሮች የመመረቂያ ጽሑፎች በአማካሪ ቦርዶቹ ተቀባይነትን አግኝተዋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የዕጩ ዶ/ር ጋሻው ተፈራ እና የዕጩ ዶ/ር ተፈሪ ሀቱዬ የ3ኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፎች ተገመገሙ
- የጫሞ ሐይቅ ረግረጋማ ስፍራን መልሶ ለማልማት የሚያስችል ሦስት ሄክታር መሬት ተሰጠ
- አርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ህንድ ሀገር ከሚገኘው ሂንዱስታን የቴክኖሎጂና ሳይንስ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር የበይነመረብ የምርምር ዓውደ ጥናት አካሄደ
- በ2015 የትምህርት ዘመን ወደ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለምትመጡ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች በሙሉ
- AMiT & HITS hosted 1st joint online symposium on Research in Architecture and Planning