- Details
Arba Minch University hosted 9th national symposium on Research for Development at Main Campus, from February 24th to 25th, 2023. Click here to see more Photos.
Read more: AMU hosts 9th National Symposium on Research for Development
- Details
Arba Minch Water Technology Institute (AWTi) organizes the 21st International Symposium on Sustainable Water Resources”.
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከሮማንና ኃይለማርያም ፋውንዴሽን፣ ከቤልጂየሙ ኬዩሊዩቨን ዩኒቨርሲቲ/KU Leuven University/ እና ቢኦኤስ+/BOS+/ ከተሰኘ ድርጅት ጋር በመተባበር በጫሞ ሐይቅ ተፋሰስና ረግረጋማ ቦታዎችን ወደ ነበሩበት ለመመለስ የተጀመረው የሙከራ /Pilot/ ፕሮጀክት አፈፃፀም ውጤታማና ለቀጣይ ሰፋፊ ሥራዎች ማሳያ ልምዶች እየተገኙበት መሆኑ ተገለጸ፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የጫሞ ሐይቅ ተፋሰስ ረግረጋማ ቦታዎችን መልሶ ለማልማት የተጀመረው የሙከራ ፕሮጀክት ውጤታማ መሆኑ ተገለጸ
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት አስተባባሪነት በደንበኛ አያያዝ፣ ፈጣን አገልግሎት አሰጣጥ እንዲሁም አመራርነት ክሂሎት ዙሪያ ከ5ቱም ካምፓሶች ለተወጣጡ ሴት መምህራን፣ የአስተዳደር ሠራተኞችና አመራሮች ከየካቲት 9-10/2015 ዓ/ም ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
- Details
የአርባ ምንጭ ውኃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ከአሜሪካው ቴክሳስ ግብርናና ሜካኒካል ዩኒቨርሲቲ/ Texsas Agricultural & Mechanical University/ ጋር በመተባባር ‹‹Integrated Decision Support System (IDSS)›› በሚል ርዕስ ከጎረቤት ሀገራት ለመጡና ከሀገር ውስጥ ለተወጣጡ በውኃ ምኅንድስና፣ ግብርና፣ ኢኮኖሚክስ፣ አካባቢ ጥበቃና ሌሎች ዘርፎች የሚያስተምሩ መምህራንና ባለሙያዎች ከጥር 6-10/2015 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ‹‹Integrated Decision Support System›› በሚል ርዕስ ሥልጠና ተሰጠ