- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ትምህርት ቤት በ2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስደው ከፍተኛ ውጤት ላመጡ ተማሪዎች የካቲት 16/2015 ዓ/ም የሽልማት መርሃ ግብር አካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: በ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላመጡ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች የሽልማት መርሃ ግብር ተካሄደ
- Details
አቶ መንገሻ መንደዶ ከአባታቸው መንደዶ መጃ እና ከእናታቸው ዋንታሌ አካንቶ በቀድሞ በሰሜን ኦሞ ክፍለ ሀገር ቦሎሶ ሶሬ አውራጃ መጋቢት 28/1958 ዓ.ም ተወለዱ፡፡
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የምርምር ዳይሬክቶሬት 9ኛውን ሀገር አቀፍ ምርምር ለልማት ዓውደ ጥናት ከየካቲት 17-18/2015 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ