- Details
አርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል በዓይነቱ ልዩ የሆነ ነጻ የዓይን ምርመራና የዓይን ሞራ ግርዶሽ ቀዶ ሕክምና (Cataract Surgery) አገልግሎት ከአሜሪካ በሚመጡ ከፍተኛ ልምድ ባላቸው የዓይን ስፔሻሊስት ሐኪሞች ጋር በመተባበር ከመጋቢት 25 - 30/2015 ዓ/ም ድረስ በሆስፒታሉ ይሰጣል፡፡
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ዳይሬክቶሬት ለአዲስ ገቢ ሴት ተማሪዎች ከመጋቢት 01-02/2015 ዓ/ም የሕይወት ክሂሎት/Life Skill/ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ገቢ ሴት ተማሪዎች የሕይወት ክሂሎት ሥልጠና ተሰጠ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ት/ቤት የ2015 ዓ/ም አንደኛ መንፈቀ ዓመት የወላጅ ጉባኤ መጋቢት 02/2015 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ትምህርት ቤት የ2015 ዓ/ም አንደኛ መንፈቀ ዓመት የወላጅ ጉባኤ ተካሄደ
- Details
የአርባ ምንጭ ውኃ ቴክኖሎጂና ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩቶች ለ2015 ዓ/ም አዲስ ገቢ ሴት ተማሪዎች የካቲት 30/2015 ዓ/ም የእንኳን ደኅና መጣችሁ መርሃ ግብር አዘጋጅተዋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ለአርባ ምንጭ ውኃ ቴክኖሎጂና ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩቶች አዲስ ገቢ ሴት ተማሪዎች አቀባበል ተደረገ
- Details
የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና ማዕከል ማስ/ጽ/ቤት ከአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደር ጤና ጽ/ቤት ጋር በመተባበር በከተማው ከሚገኙ ሆስፒታልና ጤና ጣቢያዎች ለተወጣጡ የጤና ባለሙያዎች በወባ በሽታ ምርመራ፣ ሕክምና አሰጣጥ፣ ቁጥጥርና መከላከል አዳዲስ አሠራሮች ዙሪያ ከመጋቢት 1-3/2015 ዓ/ም ድረስ የቆየ የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ከአርባ ምንጭ ከተማ ለተወጣጡ የጤና ባለሙያዎች በወባ በሽታ ምርመራና ሕክምና አሰጣጥ አዳዲስ አሠራሮች ላይ የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና ተሰጠ