- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በግብርና ሳይንስ ኮሌጅ በእንስሳት ሳይንስ ት/ክፍል በእንስሳት ስነ-ምግብ ‹‹Animal Nutrition›› ትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩት ዕጩ ዶ/ር ጌታቸው አብርሃም መጋቢት 28/2015 ዓ/ም ከጧቱ 2፡30 ጀምሮ የ3ኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፋቸውን የውስጥና የውጪ ገምጋሚዎች በተገኙበት በዋናው ግቢ አዲሱ አዳራሽ ያቀርባሉ፡፡
Read more: የዕጩ ዶ/ር ጌታቸው አብርሃም የፒ ኤች ዲ (PhD) መመረቂያ ጽሑፍ ግምገማ መርሃ ግብር
- Details
የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ጋር በጋራ ለመሥራት መጋቢት 19/2015 ዓ/ም ትውውቅ አድርጓል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ጋር በጋራ ለመሥራት ትውውቅ አደረገ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሥነ-ምግባርና ፀ/ሙ/መከ/ዳይሬክቶሬት ቅዳሜ መጋቢት 23/2015 ዓ.ም ጧት ከ2፡00 ሰዓት ጀምሮ አዲስ ገቢ ተማሪዎች የመጡበትን ዓላማ ከግብ ለማድረስ በትምህርት ቆይታቸው ሊተገብሩ የሚገባቸውን የሥነ-ምግባር መርሆዎችና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪዎች ዲሲፕሊን መመሪያን በተመለከተ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና አዘጋጅቷል፡፡
- Details
Ethiopian Journal of Water Science & Technology of Arba Minch University got accredited by Federal Ministry of Education for the next three years.
Congratulations to AMU and all well-wishers!
Read more: EJWST, Ethiopian Journal of Water Science & Technology, Got Accredited by MoE
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ትምህርት ቤት ከኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ተሟጋች ማዕከል ጋር በመተባበር መጋቢት 19/2015 ዓ/ም ‹‹የኢንተርኔት መገደብ ተገቢ ነው ወይስ አይደለም?›› በሚል ርእሰ ጉዳይ ላይ በተማሪዎች መካከል የክርክር መድረክ አካሂዷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ‹‹የኢንተርኔት መገደብ ተገቢ ነው ወይስ አይደለም?›› በሚል ርእሰ ጉዳይ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የክርክር መድረክ ተካሄደ