- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት እና ከሥራና ክሂሎት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ሀገራዊ የግብርና ናሙና ቆጠራ ለማካሄድ ከዞንና ወረዳዎች ለተወጣጡ ሠልጣኞች ከነሐሴ 17/2016 - መስከረም 5/2017 ዓ/ም የሚቆይ ሥልጠና እየሰጠ ነው፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ሀገራዊ የግብርና ናሙና ቆጠራ ለማካሄድ ከዞንና ወረዳ ለተወጣጡ ሠልጣኞች ሥልጠና እየተሰጠ ነው
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ታዳጊ ሴቶች እግር ኳስ ቡድን በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አዘጋጅነት ከሐምሌ 10/2016 ጀምሮ በሀዋሳ ሲካሄድ በቆየው የ3ኛው ታዳጊ ሴቶች እግር ኳስ ምዘና ውድድር አሸናፊ ሆኗል፡፡ ቡድኑ ዛሬ አርባ ምንጭ ሲደርስ በዩኒቨርሲቲው አመራሮችና ማኅበረሰብ አቀባበል ተደርጎለታል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ታዳጊ ሴቶች እግር ኳስ ቡድን የ3ኛው የታዳጊ ሴቶች እግር ኳስ ምዘና ውድድር አሸናፊ ሆነ
- Details
Arba Minch University (AMU) in collaboration with Ghent University (UGent, UCLouvain) has initiated a research Project “SOSforEthiopia” with the support of TEAM 2024 project from VLIR-UOS grant. Therefore, we invite interested applicants to work in the project entitled “Seeking optimal symbiotic interaction inoculants for enhanced cowpea and soybean productivity in southern Ethiopia”. PhD students who admitted at AMU and completed their course work are highly appreciated. The selected applicant will work on soybean and cowpea legumes and their symbiotic nitrogen fixing bacteria (rhizobia) and phosphate solubilizing arbuscular mycorrhizal fungi (AMF).
Read more: Call for a Sandwich PhD Position 2024 - 2029 Grant
‹‹አንጆ ኑስ›› እና ‹‹እኛን ነው ማየት›› ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ በሚያስችሉ የቢዝነስ ሃሳቦች ዙሪያ ወርክሾፕ ተካሄደ
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ‹‹RUNRES›› ፕሮጀክት በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተፕራይዝ ደረጃ ተደራጅተው በመጀመሪያ ዙር የተሻለ አፈጻጸም ያሳዩት ‹‹አንጆ ኑስ የሙዝ ማቀነባበሪያ›› እና ‹‹እኛን ነው ማየት የተፈጥሮ ማዳበሪያ ማቀነባበሪያ›› ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ በሚያስችሉ የቢዝነስ ሃሳቦች ዙሪያ በጋሞ ዞን ከሚገኙ ኢንቬስተሮች ጋር ሐምሌ 10/2016 ዓ/ም ወርክሾፕ ተካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

