- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የብዝኃ ሕይወት ምርምርና ጥበቃ ማዕከል የእንሰት አጠውልግ በሽታ ስርጭትን ለመቀነስና ከበሽታው የጸዱ የእንሰት ዝርያዎችን አባዝቶ የማሰራጨት ተግባራትን የሚያከናውን ግራንድ የምርምር ፕሮጀክት ቀርጾ በጋሞና ጎፋ ዞኖች በሚገኙ አምስት ወረዳዎች ተግባራዊ እያደረገ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የእንሰት አጠውልግ በሽታ ስርጭትን ለመቀነስ የሚያስችል ግራንድ የምርምር ፕሮጀክት ተግባራዊ እየተደረገ ነው
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የልማት ፕሮግራም እና ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር የመጀመሪያውን የእንሰት መፋቂያ፣ መቁረጫ፣ መፍጫና መጭመቂያ ማዕከል በጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ዶርዜ ሆሎኦ ቀበሌ አቋቁሟል፡፡ በዚህም የአካባቢው እንሰት አብቃይ ሴት አርሶ አደሮች እንሰት ወደ ማዕከሉ በማምጣት በቴክኖሎጂው በመገልገል ተጠቃሚ እየሆኑ ይገኛል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያውን ዘመናዊ የእንሰት መፋቂያና ማብላያ ማዕከል በዶርዜ አቋቋመ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፐብሊክ ዲፕሎማሲ ማዕከል ‹‹የፐብሊክ ዲፕሎማሲ አሠራር፣ የሚዲያ አተገባበርና ንቃት›› በሚል ርዕስ ለዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች መጋቢት 30/2015 ዓ/ም የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ‹‹የፐብሊክ ዲፕሎማሲ አሠራር፣ የሚዲያ አተገባበርና ንቃት›› በሚል ርዕስ ለዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች ሥልጠና ተሰጠ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ የ1ኛ ዓመት ትምህርታቸውን በማጠናቀቅ ኮሌጁን መርጠው አዲስ ለተቀላቀሉ የ2ኛ ዓመት ተማሪዎች የእንኳን ደኅና መጣችሁ አቀባበል እንዲሁም በ2014 ዓ/ም የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ የ 3ኛ እና የ4ኛ ዓመት ተማሪዎች የሽልማት መርሃ ግብር አካሂዷል፡፡
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በግብርና ሳይንስ ኮሌጅ በእንስሳት ሳይንስ ት/ክፍል በእንስሳት ስነ-ምግብ ‹‹Animal Nutrition›› ትምህርት ፕሮግራም ላለፉት 6 ዓመታት የ3ኛ ዲግሪ ትምህርቱን ሲከታተል የቆየው ዕጩ ዶ/ር ጌታቸው አብርሃም የምርምር ሥራውን መጋቢት 28/2015 ዓ/ም የውስጥና የውጪ ገምጋሚዎች በተገኙበት አቅርቦ ተገምግሟል፡፡ የመመረቂያ ጽሑፉም አስፈላጊውን መስፈርት በማሟላት በአማካሪ ቦርዱ ተቀባይነትን አግኝቷል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ