• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

ለመጀመሪያ ዲግሪ ተመራቂ ተመሪዎች የ‹‹Dereja Academy Accelerator Program /DAAP/ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Fri, 05 April 2024 1:32 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሙያ ማበልጸጊያ ማዕከል ከ‹‹Derja.com›› እና ከ‹‹EthioJobs›› ጋር በመተባበር ለ2016 ዓ/ም የመጀመሪያ ዲግሪ ተመራቂ ተመሪዎች ‹‹Dereja Academy Accelerator Program/DAAP/ ሥልጠና ከጥር 19 - መጋቢት 22/2016 ዓ/ም ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: ለመጀመሪያ ዲግሪ ተመራቂ ተመሪዎች የ‹‹Dereja Academy Accelerator Program /DAAP/ ሥልጠና ተሰጠ

ለቴክኒክና ሙያ ተቋማት መምህራን በተለያዩ ሶፍትዌሮች አጠቃቀም ላይ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Fri, 05 April 2024 1:14 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የዩኒቨርሲቲ ኢንደስትሪ ትስስርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ዳይሬክቶሬት ከጋሞ ዞን ቴክኒክና ሙያ መምሪያ ጋር በመተባበር ለቴክኒክና ሙያ ተቋማት መምህራን ‹‹Advance Solid Work››፣ ‹‹Basic Solid Work›› እና ‹‹ArchiCAD›› በተሰኙ ሶፍትዌሮች ዙሪያ ከመጋቢት 15-19/2016 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ በሥልጠናው ከጋሞ፣ ጎፋ፣ ኮንሶና ደቡብ ኦሞ ዞኖች የተወጣጡ መምህራን ተሳትፈዋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: ለቴክኒክና ሙያ ተቋማት መምህራን በተለያዩ ሶፍትዌሮች አጠቃቀም ላይ ሥልጠና ተሰጠ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከኢትዮጵያ ባሕር ኃይል እና ከስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት ጋር በትብብር ለመሥራት የመግባቢያ ስምነት ተፈራረመ

Details
Fri, 05 April 2024 1:09 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ፣ የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል እና የስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት በትብብር ለመሥራት የሚያስችል የሦስትዮሽ መግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከኢትዮጵያ ባሕር ኃይል እና ከስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት ጋር በትብብር ለመሥራት የመግባቢያ ስምነት ተፈራረመ

ከእንሰት ቃጫ እሴት የተጨመረባቸው ጌጣጌጦችንና ሌሎች ቁሳቁሶችን ማምረት የሚያስችል 3ኛ ዙር ሥልጠና ተሰጠ

Details
Fri, 05 April 2024 8:55 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አሜሪካን ሀገር ከሚገኘው አላባስተር ኢንተርናሽናል/Alabaster International/ የተሰኘ ግብረ ሠናይ ድርጅት ጋር በመተባበር ከጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ዶርዜ ሆሎኦና ሃይዞ ለተወጣጡ 18 ሴት ወጣቶችና እናቶች ከእንሰት ቃጫ እሴት የተጨመረባቸውና ቱሪስትን ማዕከል ያደረጉ ጌጣጌጦችንና ሌሎች ቁሳቁሶችን ማምረት የሚያስችል ሥልጠና ከመጋቢት 9/2016 ዓ/ም ጀምሮ ለ15 ቀናት ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: ከእንሰት ቃጫ እሴት የተጨመረባቸው ጌጣጌጦችንና ሌሎች ቁሳቁሶችን ማምረት የሚያስችል 3ኛ ዙር ሥልጠና ተሰጠ

ለግብርና ሳይንስ ኮሌጅ የአስተዳደር ዘርፍ ኃላፊዎች በአእምሮ ውቅር ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Wed, 03 April 2024 1:15 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሁሉ አቀፍ ሴክተር ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ለዩኒቨርሲቲው የግብርና ሳይንስ ኮሌጅ የአስተዳደር ዘርፍ ኃላፊዎች በአእምሮ ውቅር ዙሪያ ከመጋቢት 18-20/2016 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ለግብርና ሳይንስ ኮሌጅ የአስተዳደር ዘርፍ ኃላፊዎች በአእምሮ ውቅር ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

  1. Arba Minch University/AMU/ hosted the 10th National Meet on Science for Sustainable Development
  2. 10ኛው ሳይንስ ለዘላቂ ልማት ዐውደ ጥናት በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ
  3. ለኤሌክትሪካልና ኮምፕዩተር ኢንጂነሪንግ ፋከልቲ 4ኛ ዓመት የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች በትምህርት መስክ (Stream) መረጣ ዙሪያ ገለጻ ተደረገ
  4. የሳይንስ ቤተ ሙከራዎችን አያያዝ ሥርዓት መተግበርና መልሶ የማደራጀት ሥራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ

Page 96 of 513

  • 91
  • 92
  • 93
  • 94
  • 95
  • 96
  • 97
  • 98
  • 99
  • 100

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap