- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከሠላም ሚኒስቴር እና ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ‹‹ሀገር በቀል ዕሴቶችን ለዘላቂ ሠላምና ጠንካራ ሀገራዊ መንግሥት ግንባታ›› በሚል ርዕስ ከሚያዝያ 20-21/2015 ዓ/ም ሀገራዊ አውደ ጥናት አካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ‹‹ሀገር በቀል እሴቶችን ለዘላቂ ሠላምና ጠንካራ ሀገራዊ መንግሥት ግንባታ›› በሚል ርዕስ አውደ ጥናት ተካሄደ
- Details
Arba Minch University Renewable Energy Technology Research Center has launched a grand research project collaboratively with Centre for Crop Health and Protection /CHAP/ and Space and Water Solutions/LENKE/ on "Optimizing Energy Demand in Rural Communities via Precision Agriculture Technology (SWIFT)", on April, 26, 2023. Click here to see the Pictures!
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የታዳሽ ኃይል ምርምር ማእከል በእንግሊዝ ሀገር ከሚገኙት "Crop Health and Protection /CHAP/" እና "Space and Water Solutions Ltd/LENKE/ "የተሰኙ ድርጅቶች ጋር በመተባበር ‹‹Optimizing Energy Demand in Rural Communities via Precision Agriculture Technology/SWIFT/›› የተሰኘ አዲስ የትብብር ፕሮጀክት በጋርዳ ማርታ ወረዳ ሚያዝያ 18/2015 ዓ/ም ይፋ አድርጓል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በጋርዳ ማርታ ወረዳ የ18.9 ሚሊየን ብር አዲስ የትብብር ፕሮጀክት ይፋ አደረገ
- የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2015 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ተገመገመ
- የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ “Jhpiego” ከተሰኘ ድርጅት ጋር የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በትብብር እየሠራ ነው
- AMU-IUC Conducted PhD Research Dissemination and Gap Identification Workshop on Maternal and Child Health
- የተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ዝግጅትና የሪሜዲያል ተማሪዎች የመማር ማስተማር ሂደት ግምገማ ተካሄደ