- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳዮች አካቶ ትግበራ ሥራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት ከሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ማኅበረሰብ ጉድኝት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ጋር በመተባበር በጾታና ሥርዓተ ጾታ ምንነት፣ በሥነ ተዋልዶ ጤናና የጤና መታወክ እንዲሁም በጾታዊ ጥቃት ባሕሪያትና መሰል ርእሰ ጉዳዮች ዙሪያ ጥቅምት 9/2017 ዓ/ም ለአርባ ምንጭ 2ኛ ደረጃና መሠናዶ ት/ቤት ሴት ተማሪዎች የሕይወት ክሂሎት ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ለአርባ ምንጭ 2ኛ ደረጃና መሠናዶ ት/ቤት ሴት ተማሪዎች የሕይወት ክሂሎት ሥልጠና ተሰጠ
- Details
The Collaborative Research and Training Center for Neglected Tropical Diseases (CRT-NTD) at Arba Minch University (AMU) has launched a critical initiative to address the burden of mycetoma, a neglected tropical disease (NTD). A two-day training program titled “Mycetoma-Epi Study Initiation and Data Collectors Training” took place from October 22 to 23 at the Wubete Hotel, Arba Minch. Click here to see more photos.
Read more: CRT-NTD Hosts Training on Mycetoma-Epi Study Initiation and Data Collection
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ የማኅበረሰብ ጉድኝት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከኬር ኢትዮጵያ (Care Ethiopia) ዓለም አቀፍ ግብረ ሠናይ ድርጅት ጋር በመተባበር ከጌዴኦ ዞን ይርጋጨፌ እና ቁጭሬ ወረዳ ለተወጣጡ 18 ወጣት ሴት አርሶ አደሮች በእንሰት መፋቂያ ማሽን አጠቃቀም ላይ ከጥቅምት 7-9/2017 ዓ.ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተከታታይና ርቀት ትምህረት ኮሌጅ በማታው የትምህርት ፕሮግራም መስፈርቱን የሚያሟሉ አዲስ አመልካቾችን በአርባ ምንጭ እና በሳውላ ማዕከል ተቀብሎ በ ‹‹Remedial›› ፕሮግራም ከ2017 ዓ.ም አንደኛ ሴሚስቴር ጀምሮ ማሠልጠን ይፈልጋል፡፡

