• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Offices
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • SYMPOSIA
    • Sustainable Water Resources Development
    • ICET
    • Science for Sustainable Development
    • Research for Development
    • Indigenous Knowledge Studies
    • Annual Research and Publication Review
    • International Enset Symposium
      • Enset Symposium 2024
      • Enset Symposium 2023
    • PUBLIC EVENTS
      • FDRE, Nations and Nationalities Day
      • FDRE, Patriots' Day
      • Victory of Adwa
      • Community and Science Open Day
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
1.jpeg
2.jpeg
CallforPaper-3.jpeg
photo_2026-01-21_16-39-28.jpeg
photo_2026-01-22_14-02-17.jpeg
photo_2026-02-26_10-34-33.jpeg
amuworkshop.jpg
previous arrow
next arrow

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 19ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን በዓል በድምቀት እንዲከበር የሚጠበቅበትን ኃላፊነት እየተወጣ ይገኛል

Details
Wed, 04 December 2024 11:36 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 19ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን በዓል አከባበር ባመረና በደመቀ መንገድ እንዲከበር ከአርባ ምንጭ ከተማ፣ ከጋሞ ዞን፣ ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልልና ከበዓሉ አዘጋጅ ኮሚቴ ጋር በትብብር እየሠራ ይገኛል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 19ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን በዓል በድምቀት እንዲከበር የሚጠበቅበትን ኃላፊነት እየተወጣ ይገኛል

የሐዘን መግለጫ

Details
Tue, 03 December 2024 9:02 am

አቶ አሸናፊ ፊሊጲዮስ ከአባታቸው ከአቶ ፊሊጲዮስ ኮቦቶ እና ከእናታቸው ከወ/ሮ አባይነሽ ባባንቶ በጋሞ ዞን አርባ ምንጭ ከተማ ኅዳር 1/1979 ዓ/ም ተወለዱ፡፡

Read more: የሐዘን መግለጫ

የሐዘን መግለጫ

Details
Tue, 03 December 2024 8:43 am

ወ/ሮ አባይነሽ አጫ ከአባታቸው ከአቶ አጫ ጎማ እና ከእናታቸው ከወ/ሮ ግዞት ግዶ በጎፋ ዞን ዛላ ወረዳ ታኅሣሥ 20/1981 ዓ/ም ተወለዱ፡፡

Read more: የሐዘን መግለጫ

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የአዳራሽ ወንበር ግዥ ጉዳይ የፍርድ ቤት ውሳኔ ተከትሎ የተሰጠ መግለጫ   

Details
Mon, 02 December 2024 1:29 pm

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለሚገኙ የተለያዩ አዳራሾች አገልግሎት የሚውል የአዳራሽ ወንበር ግዥ ሂደት ጋር ተያይዞ በተፈጠረ የጥራት/መስፈርት ልዩነት/ ችግር ምክንያት ከአቅራቢ ድርጅቱ ጋር መግባባት ባለመቻሉ ጉዳዩ በፍርድ ቤት እየታየ መሆኑን ከዚህ ቀደም በተሰጡ መግለጫዎች ማሳወቃችን ይታወሳል፡፡ ጉዳዩን በተለያዩ ማኅበራዊ ሚዲያዎች እና እንደ ኢሳትና ኢቲቪን በመሳሳሉ የግልና የመንግሥት ቴሌቪዥን ጣቢያዎች ጭምር የተዛቡና አሉባልታን መሠረት ያደረጉ ዘገባዎችና የዩኒቨርሲቲውን መልካም ስምና ዝና የሚያጎድፉ መረጃዎች ሲሰራጩ መቆየታቸውም ይታወቃል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የአዳራሽ ወንበር ግዥ ጉዳይ የፍርድ ቤት ውሳኔ ተከትሎ የተሰጠ መግለጫ   

በ2017 የትምህርት ዘመን አዲስ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ የአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጥሪ ማስታወቂያ

Details
Mon, 02 December 2024 8:03 am

በ2017 የትምህርት ዘመን አዲስ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ የአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም ተማሪዎች ቅበላ ረቡዕ ታኅሣሥ 2 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ምዝገባ ሐሙስና ዓርብ ታኅሣሥ 3 እና 4 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ትምህርት የሚጀመረው ሰኞ ታኅሣሥ 7 ቀን 2017 ዓ.ም እንዲሆን ተወስኗል፡፡

Read more: በ2017 የትምህርት ዘመን አዲስ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ የአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጥሪ ማስታወቂያ

  1. የዕጩ ዶ/ር ጀምበር በክረ የ3ኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፍ ተገመገመ
  2. የእንግሊዝኛ ቋንቋ ማስተማር ጥራትን ለማሻሻል የሚያስችል 1.75 ሚሊየን ብር የተመደበለት ግራንድ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ
  3. በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ የተሠራው የሕጻናት ማቆያ ማዕከል ተመረቀ
  4. የአስተዳደርና ልማት ም/ፕሬዝደንት ጽ/ቤት በሥሩ ከሚገኙ የሥራ ክፍል ኃላፊዎች ጋር ተወያየ

Page 94 of 560

  • 89
  • 90
  • 91
  • 92
  • 93
  • 94
  • 95
  • 96
  • 97
  • 98

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Copyright © 2026 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap