- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ትምህርት ቤት ከጀስቲስ ፎር ኦል ፕሪዝን ፌሎሺፕ ኢትዮጵያ/Justice for All Prison Fellowship Ethiopia/ ግብረ ሠናይ ድርጅት ጋር በመተባበር በወንጀል ምርመራና ፆታን መሠረት ያደረገ ጥቃት ላይ ለደቡብ ክልል መርማሪ ፖሊሶች ከሰኔ 9-10/2015 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በወንጀል ምርመራና ፆታን መሠረት ያደረገ ጥቃት ላይ ለደቡብ ክልል መርማሪ ፖሊሶች ሥልጠና ተሰጠ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ የምርምር ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ አሶሴሽን ጋር በመተባበር ለኮሌጁ መምራን “Grant Proposal Writing and Manuscript Preparation Skills” በሚል ርዕስ ከሰኔ 8-9/2015 ዓ/ም የክሂሎት ማሻሻያ ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡ በዕለቱም ከአሶሴሽኑ ጋር በጋራ ለመሥራት የሚያስችል የጋራ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ድጋፍ በሚያስገኙ ፕሮጀክቶች አዘገጃጀትና በምርምር ጽሑፍ ኅትመት ላይ የክሂሎት ማሻሻያ ሥልጠና ተሰጠ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በቆላ ሻራ ቀበሌ እያካሄደ የሚገኘውን የቆላ ሻራ የመጠጥ ውሃ ግንባታ ፕሮጀክት የማጠናቀቂያ ሥራዎች አፈጻጸም የመስክ ምልከታ ሰኔ 9/2015 ዓ.ም አካሂዷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
ወ/ሮ ትዕግስት አበራ ከአባታቸው አቶ አበራ ከበደ እና ከእናታቸው ከወ/ሮ ምሳኤ ምትኩ በቀድሞ ጋሞ ጎፋ ዞን አርባ ምንጭ ከተማ ሚያዝያ 03/1970 ዓ/ም ተወለዱ፡፡ የ1ኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአርባ ምንጭ ከተማ ኃይሌ ደጋጋ 1ኛና መለስተኛ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት እና የ2ኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአርባ ምንጭ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃና መሠናዶ ት/ቤት ተከታትለዋል፡፡
- Details
አቶ ማቴዎስ ገነሞ ከአባታቸው ከአቶ ገነሞ ዶክሌ እና ከእናታቸው ከወ/ሮ ማታፌ ጩቃሎ በቀድሞ በወላይታ ክፍለ ሀገር በአረካ ወረዳ አርፍጣ አጅማንቾ ቀበሌ ጥር 1/ 1956 ዓ/ም ተወለዱ፡፡