• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

ማስታወቂያ

Details
Fri, 07 June 2024 8:25 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሰኔ 1/2016 ዓ/ም በሚያካሂደው የዩኒቨርሲቲው የማስተማሪያ እና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ እንድትገኙ ለክቡራትና ክቡራን እንግዶቻችን ጥሪ ማስተላለፋችን ይታወሳል፡፡ ይሁን እንጂ በሌሎች ክልላዊ ሥራ ጉዳዮች ምክንያት የምረቃው ጊዜ የተራዘመ መሆኑን ከታላቅ ይቅርታ ጋር እያሳወቅን በቀጣይ ምረቃው የሚከናወንበትን ጊዜ የምናሳውቅ መሆኑን በአክብሮት እንገልጻለን፡፡

Read more: ማስታወቂያ

ምርጫ እና የሀገር ህልውናን አስመልክቶ በሕግ ትምህርት ቤት ተማሪዎች መካከል ክርክር ተካሄደ

Details
Thu, 06 June 2024 9:46 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ት/ቤት ከድሪም ፎር ዴቨሎፕመንት ድርጅት/Dream for Development International Ethiopia/ እና ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ጋር በመተባበር ‹‹ምርጫ ለሀገር ህልውና ግዴታ ነው ወይስ አይደለም?›› በሚል ርእስ ግንቦት 22/2016 ዓ/ም በት/ቤቱ ተማሪዎች መካከል ክርክር አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: ምርጫ እና የሀገር ህልውናን አስመልክቶ በሕግ ትምህርት ቤት ተማሪዎች መካከል ክርክር ተካሄደ

የ‹‹RUNRES Project›› ምዕራፍ አንድ ማብቂያና የምዕራፍ ሁለት ማስጀመሪያ ውይይት ተካሄደ

Details
Thu, 06 June 2024 8:04 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ‹‹RUNRES - The Rural-Urban Nexus፡ Establishing Nutrients Loop to Improve City Region Food System Resilience Project›› ምዕራፍ አንድ ማብቂያና ምዕራፍ ሁለት ማስጀመሪያ ውይይት ግንቦት 22/2016 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የ‹‹RUNRES Project›› ምዕራፍ አንድ ማብቂያና የምዕራፍ ሁለት ማስጀመሪያ ውይይት ተካሄደ

በኢንፌክሽን መከላከልና መቆጣጠር ዙሪያ ለዩኒቨርሲቲው ጤና ባለሙያዎች ሥልጠና ተሰጠ

Details
Thu, 06 June 2024 7:52 am

የኢፌዴሪ ጤና ሚኒስቴር ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር አዲስ በሚከፈተው የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማስተማሪያ እና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለሚያገለግሉ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ መምህራን እና በአምስቱ ካምፓሶች ለሚገኙ የተማሪዎች አገልግሎት ክሊኒክ የጤና ባለሙያዎች በኢንፌክሽን መከላከልና መቆጣጠር (Infection Preventing and Controlling) ዙሪያ ከግንቦት 13-24/2016 ዓ/ም በሁለት ዙሮች ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: በኢንፌክሽን መከላከልና መቆጣጠር ዙሪያ ለዩኒቨርሲቲው ጤና ባለሙያዎች ሥልጠና ተሰጠ

በምርምር ሥራ ደጋፊ ሶፍትዌሮች ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Wed, 05 June 2024 1:02 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ከኮሌጁ የተለያዩ ት/ክፍሎች ለተወጣጡ መምህራን እንዲሁም ከአርባ ምንጭ ጤና ሳይንስ ኮሌጅና ከጋሞ ዞን ጤና መምሪያ ለመጡ ባለሙያዎች ‹‹Statistical Data Management and Analysis›› በሚል ርእስ የምርምር ሥራ ደጋፊ ሶፍትዌሮች ዙሪያ ከግንቦት 14-17/2016 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: በምርምር ሥራ ደጋፊ ሶፍትዌሮች ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

  1. ‹‹የሳይንስ ቤተ ሙከራዎች አያያዝ ሥርዓት መተግበርና መልሶ ማደራጀት›› መርሃ ግብር ሥራ ተጀመረ
  2. AMU Hosts 5th International ICET Conference & Signs MoU with ERC
  3. የኢንተርፕርነርሽፕ የአሠልጣኞች ሥልጠና ተሰጠ
  4. AMU Inaugurates its Teaching and Comprehensive Specialized Hospital Sooner

Page 86 of 513

  • 81
  • 82
  • 83
  • 84
  • 85
  • 86
  • 87
  • 88
  • 89
  • 90

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap