- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2012 ባች የመውጫ ፈተና የወሰዱና ቀሪ ኮርሶችን በቀጣይ መስከረም የሚያጠናቅቁ ተማሪዎች ነሐሴ 5/2015 ዓ.ም ወደ ዩኒቨርሲቲው እንዲገቡ እየገለጸ ከተጠቀሰው ቀን በፊትም ሆነ በኋላ የሚመጡ ተማሪዎችን ዩኒቨርሲቲው የማያስተናግድ መሆኑን ከወዲሁ ያሳውቃል፡፡
Read more: የመውጫ ፈተና የወሰዱና ቀሪ ኮርሶችን በቀጣይ መስከረም የሚያጠናቅቁ የ2012 ባች ተማሪዎች መግቢያ ጥሪ ማስታወቂያ
- Details
Arba Minch University held a kick-off meeting on July 22, 2023 to officially launch a 2.3 million ETB collaborative Project with the theme of “Production, Popularization, and Commercialization of Value added Enset-Based Food Products through the Adoption of Proven Processing -Technologies". Click here to see more pictures.
Read more: AMU Launches a 2.3 Million ETB Project to Scale up Enset Technologies in Gamo Highlands
- Details
መምህር ሀብታሙ ሻቴ ከአባታቸው አቶ ሻቴ ዮሻ እና ከእናታቸው ወ/ሮ ባዩሽ በቀለ ታኅሣሥ 19/1972 ዓ/ም በቀድሞው ጋሞ ጎፋ አውራጃ ካምባ ወረዳ ተወለዱ፡፡ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በካምባ ባዮ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት እንዲሁም የ2ኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአርባ ምንጭ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተከታትለዋል፡፡
- Details
አርባ ምጭ ዩኒቨርሲቲ ለተመደቡ የሁለተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች ስለፈተና አሰጣጥና በግቢ ውስጥ ስለሚኖራቸው ቆይታ ዛሬ ሐምሌ 24/2015 ዓ/ም ገለጻ (Orientation) ተሰጥቷል፡፡ ዩኒቨርሲቲው በስድስቱም ካምፓሶቹ 6,546 ወንድ እና 4,857 ሴት በድምሩ 11,403 ተማሪዎች የተቀበለ ሲሆን በትምህርት ሚኒስቴር መርሃ ግብር መሠረት ፈተናውን ከሐምሌ 25/2015 ዓ/ም ጀምሮ የሚወስዱ ይሆናል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ የተፈጥሮ ሳይንስ ብሔራዊ ፈተና አሰጣጥ አስመልክቶ ለተፈታኞች ገለጻ ተሰጠ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የመጀመሪያው ዙር የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች የማጠቃለያ ፈተና ላይ ለቆዩ የፈተና አስፈጻሚዎች የአርባ ምንጭ አዞ እርባታ ማዕከልን እንዲጎበኙ በማመቻቸት ሐምሌ 22/2015 ዓ/ም ሽኝት አድርጓል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የመጀመሪያው ዙር የማኅበራዊ ሳይንስ ፈተና አስፈፃሚዎች ሽኝት ተደረገ
- ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሐሰተኛ የትምህርት ማስረጃን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ
- የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስትር ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተገኝተው የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና አሰጣጥ ምልከታ አደረጉ
- የእንሰት አመራረትን ማዘመን፣ እሴትን በመጨመር የእንስሳት መኖ አዘገጃጀትና የእንስሳት ተዋጽኦ ምርቶችን ማሻሻል ላይ የአሠልጣኞች ሥልጠና ተሰጠ
- አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2015 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ቅድመ ዝግጅት አጠናቀቀ