• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

የአባይ ዘመን ትውልድ ታላቅ የሥነ ጽሑፍ ምሽት በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Details
Tue, 28 May 2024 9:24 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የታላቁ ህዳሴ ግድብ የመሠረት ድንጋይ የተቀመጠበትን 13ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ከፌዴራል፣ ከደቡብ ኢትዮጵያ ከልል እና ከጋሞ ዞን አስተዳደር የህዳሴ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት ማስተባበሪያ ጽ/ቤቶች ጋር በመተባበር ‹‹በኅብረት ችለናል›› በሚል መሪ ቃል የአባይ ዘመን ትውልድ የሥነ ጽሑፍ ምሽት ግንቦት 13/2016 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የአባይ ዘመን ትውልድ ታላቅ የሥነ ጽሑፍ ምሽት በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

የዕጩ ዶ/ር ኢያሱ ጫማ የ3ኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፍ ተገመገመ

Details
Tue, 28 May 2024 9:18 am

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ባዮሎጂ ት/ክፍል በ‹‹Biodiversity Conservation and Management›› የትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ትምህርቱን ሲከታተል የቆየው የዕጩ ዶ/ር ኢያሱ ጫማ የመመረቂያ ጽሑፍ ግንቦት 13/2016 ዓ/ም የውጭና የውስጥ ገምጋሚዎች እንዲሁም አማካሪዎች በተገኙበት ቀርቦ ተገምግሟል፡፡ የመመረቂያ ጽሑፉ አስፈላጊውን መስፈርት በማሟላቱ በአማካሪ ቦርዱ ጸድቋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

ዕጩ ዶ/ር ኢያሱ ጫማ የመጀመሪያ ዲግሪውን በ‹‹Biology›› እና ሁለተኛ ዲግሪውን በ‹‹Dryland Biodiversity›› ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አግኝቷል፡፡ የ3ኛ ዲግሪ ትምህርቱን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ‹‹Biodiversity Conservation and Management›› በ2010 ዓ/ም የጀመረው ዕጩ ዶ/ር ኢያሱ የመመረቂያ ምርምሩን ‹‹Plant Communities, Socioeconomic Values, and Carbon Stock Potential of Forest Patches in Wolaita, Southern Ethiopia›› በሚል ርዕስ አከናውኗል፡፡

ዶ/ር ገመዶ ዳሎ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ  እና ዶ/ር ዳንኤል ፍታሞ ከሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የመመረቂያ ጽሑፍ የውጪ ገምጋሚ ሲሆኑ ዶ/ር ሽቴ ጋተው ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የውስጥ ገምጋሚ ሆነው ተገኝተዋል፡፡ በግምገማ መርሃ ግብሩ የውስጥና የውጪ ገምጋሚዎችን ጨምሮ የኮሌጅ ዲኖች፣ የትምህርት ክፍል ኃላፊዎች፣ የዘርፉ መምህራንና የድኅረ ምረቃ ተማሪዎች ታድመዋል፡፡

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ

የብሩህ ተስፋ ማዕከል!

ለተጨማሪ መረጃ በድረ-ገጽና በማኅበራዊ ትስስር ገጾቻችን ይከተሉን፡-

ድረ-ገጽ - https://www.amu.edu.et/

ቴሌግራም - https://t.me/arbaminch_university

ፌስቡክ - https://www.facebook.com/ArbaMinchUniversityCAD/

ዩቲዩብ - https://www.youtube.com/channel/UCOO_nclhMo8M3r74OyPBlVA

የኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት

በባሕላዊ መድኃኒቶች ላይ ያተኮረ ግራንድ ፕሮጀክት ማስጀመሪያ ወርክሾፕ ተካሄደ

Details
Tue, 28 May 2024 9:09 am

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ አዘጋጅነት ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አራት ወረዳዎች የመጡ የባሕል መድኃኒት አዋቂዎች፣ የግብርና ባለሙያዎች እና ተመራማሪዎች በተገኙበት ግንቦት 9/2016 ዓ/ም የግራንድ ፕሮጀክት ማስጀመሪያ ወርክሾፕ ተካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: በባሕላዊ መድኃኒቶች ላይ ያተኮረ ግራንድ ፕሮጀክት ማስጀመሪያ ወርክሾፕ ተካሄደ

ዝሆኔ/Elephantiasis/ በሽታን አስመልክቶ ለጤና ባለሙያዎች ሥልጠና ተሰጠ

Details
Mon, 27 May 2024 2:31 pm

የኢፌዴሪ ጤና ሚኒስቴር ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ እና ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ትኩረት የሚሹ የቆላማ አካባቢ በሽታዎች ምርምርና ሥልጠና ማዕከል ጋር በመተባበር በዝሆኔ ወይም የእግር እብጠት/Elephantiasis/ በሽታ ዙሪያ ከግንቦት 12-14/2016 ዓ/ም ከክልሉ ለተወጣጡ የጤና ባለሙያዎች በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ሥልጠናው በሽታው በብዛት ከሚከሰትባቸው ደቡብ ኢትዮጵያ፣ ሲዳማ፣ ማዕከላዊ ኢትዮጵያና ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልሎች ለተወጣጡ የጤና ባለሙያዎች በተከታታይ ሰባት ዙሮች እንደ ቦታው ቅርበት በክላስተር ተከፋፍሎ እንደሚሰጥ ተገልጿል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: ዝሆኔ/Elephantiasis/ በሽታን አስመልክቶ ለጤና ባለሙያዎች ሥልጠና ተሰጠ

የአንደኛ ደረጃ የእንግሊዝኛ ቋንቋ መምህራን የንባብና ጽሕፈት ችሎታ ማሻሻያ ላይ ጥናት ለማስጀመር ውይይት ተካሄደ

Details
Sat, 25 May 2024 2:08 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማኅበራዊ ሳይንስና ሥነ ሰብ ኮሌጅ የምርምር ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ‹‹Improving the English Language Literacy Skills Performance of English Language Teachers through Flipped Phonics Training፡ The Case of Some Selected Primary Schools of Gamo Zone,Ethiopia›› በሚል ርእስ የአንደኛ ደረጃ የእንግሊዝኛ ቋንቋ መምህራን የንባብና ጽሕፈት ችሎታ ማሻሻያ ላይ ጥናት ለማስጀመር ግንቦት 10/2016 ዓ/ም ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡ ጥናቱ በጋሞ ዞን ባሉ ምዕራብ ዓባያ፣ ጨንቻ፣ አርባ ምንጭ ዙሪያና ገረሴ ወረዳዎች እና ብርብርና ገረሴ ከተሞች ከ12-18 ትምህርት ቤቶችን የሚያካልል ሲሆን በአጠቃላይ 60 መምህራን ሥልጠናውን የሚያገኙ ይሆናል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የአንደኛ ደረጃ የእንግሊዝኛ ቋንቋ መምህራን የንባብና ጽሕፈት ችሎታ ማሻሻያ ላይ ጥናት ለማስጀመር ውይይት ተካሄደ

  1. Call for Abstracts of the Second International Enset Symposium-2024
  2. Invitation for Public Lecture on Human Space Exploration:Challenges and its benefits
  3. የዩኒቨርሲቲው ባህልና ቋንቋ ጥናት ኢንስቲትዩት የሥዕል ስቱዲዮ አስመረቀ
  4. የዕጩ ዶ/ር ኢያሱ ጫማ የ3ኛ ዲግሪ ማጠናቀቂያ ምርምር ጽሑፍ ግምገማ መርሃ ግብር

Page 88 of 513

  • 83
  • 84
  • 85
  • 86
  • 87
  • 88
  • 89
  • 90
  • 91
  • 92

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap