- Details
AMU’s progenitor, Arba Minch Water Technology Institute, AWTi, has hosted the 21st international symposium on “Sustainable Water Resources Development” from June 9-10, 2023.
Opening the symposium, AMU Academic Affairs Vice President & the delegate for President, Dr. Alemayhu Chufamo, said that in the past three decades, AMU in general and AWTi in particular have produced a prominent number of water engineers who are recently serving the nation in capacity building and playing pivotal role in developing and managing various water supply, irrigation, and hydropower projects. As AMU is working harder to become an autonomous institution in the near future to meet the national expectation, AWTi and AMiT should give emphasis and use their decades-long experience to establish a consultancy unit to play their professional roles for the nation, and contribute to income generation as an autonomous university, he urged. Click here to see the pictures.
Read more: AWTi hosts the 21st Global Meet on Sustainable Water Resources Development
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከጋሞ ዞን ደንና አካባቢ ጥበቃና ልማት ጽ/ቤት፣ ጋሞ ዞን አስተዳዳር ጽ/ቤት፣ አርባ ምንጭ ከተማና ከአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ አስተዳዳር ጋር በመተባባር ‹‹የፕላስቲክ ብክለት መፍትሔዎች/Solutions to Plastic Pollution›› በሚል መሪ ቃል በአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ጋንታ ካንቻሜ ቀበሌ ጋንታ ተራራ ላይ 50ኛውን የዓለም የአካባቢ ጥበቃ ቀን ግንቦት 29/2015 ዓ/ም አክብሯል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
Arba Minch University (AMU) Language and Culture Research Institute in collaboration with the Department of History and Heritage Management of College of the Social Sciences and Humanities hosted a Public lecture on "The Discovery of the First Fossil of the Ethiopian Wolf (Canis Simensis)", on June 5, 2023. Click here to see the pictures.
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ባሕልና ቋንቋ ተቋም ከማኅበራዊ ሳይንስና ሥነ ሰብ ኮሌጅ ታሪክና ቅርስ አስተዳደር ትምህርት ክፍል ጋር በመተባበር ‹‹The Discovery of the First Fossil of Ethiopian Wolf (Canis Simensis)›› በሚል ርዕስ የጥናት ውጤትን ለሕዝብ ይፋ የማድረጊያ መርሃ-ግብር ግንቦት 28/2015 ዓ/ም አዘጋጅተዋል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የመጀመሪያውና የ1.5 ሚሊየን ዕድሜ ያለው የቀይ ቀበሮ ቅሪተ አካል ግኝት ውጤት ለሕዝብ ይፋ ተደረገ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሁሉ አቀፍ ሴክተር ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ለአስተዳደር ዘርፍ አመራሮች ከግንቦት 21-25/2015 ዓ/ም በሕይወትና አእምሮ ውቅር ላይ ያተኮረ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ በሥልጠናው የስኬታማ ሕይወት መርሆዎች፣ ማንነትንና የመኖርን ምክንያት ማወቅ፣ የግልና የተቋም ራእይ፣ ህልም እውን ማድረግና የመሳሰሉ ርእሰ ጉዳዮች ተዳስሰዋል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር ዘርፍ አመራሮች በሕይወትና አእምሮ ውቅር ላይ ያተኮረ ሥልጠና ተሰጠ