- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ ጉድኝት ዳይሬክቶሬት አስተባባሪዎችና ባለሙያዎች በጋሞ ዞን ውስጥ በዩኒቨርሲቲው የሚደገፉ የጎልማሶች ትምህርት ማእከላት የትምህርት አሰጣጥና አፈጻጸማቸውን ከግንቦት 21-27/2015 ዓ/ም ተዘዋውረው ተመልክተዋል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሚደገፉ የጎልማሶች ትምህርት ማእከላት ምልከታ ተደረገ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ት/ቤት በሀገር አቀፍ አምሳለ ፍርድ ቤት ውድድር አሸንፈው ለተመለሱ የት/ቤቱ ተማሪዎች ግንቦት 24/2015 ዓ/ም አቀባበል አድርጓል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ት/ቤት በሀገር አቀፍ አምሳለ ፍርድ ቤት ውድድር ላሸነፉ ተማሪዎች አቀባበል አደረገ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ከአርባ ምንጭ ከተማ ሴቶችና ሕጻናት ጉዳዮች ጽ/ቤት ጋር በመተባበር ከከተማው አስተዳደር ለተወጣጡ ሴት የሥራ ኃላፊዎች የአመራርነት ሥልጠና ግንቦት 4/2015 ዓ/ም ሰጥቷል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደር ለሚገኙ ሴት የሥራ ኃላፊዎች የአመራርነት ሥልጠና ተሰጠ
- Details
Arba Minch University and the Christian Aid team visited Dingamo Pico-hydropower project which is under construction at Gamo Zone, Kamba Zuria Woreda with budget from Arba Minch University and Christian Aid, on June 13, 2023. Click here to see the pictures.
Read more: AMU-Christian Aid Team Visits Dingamo Pico-hydropower Project; 60 Percent Executed
- Details
‹‹Brighter Generation›› የተሰኘ ድርጅት ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ‹‹STEM›› ማዕከል ጋር በመተባበር በአርባ ምንጭ ከተማ ከሚገኙ 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች የተወጣጡ የተሻለ የመግባባት ችሎታና የትምህርት ውጤት ያላቸው የ9ኛና 10ኛ ክፍል ተማሪዎች ለ10 ሳምንታት የሚቆይ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ተግባቦትና የአመራር ክሂሎት የበይነ-መረብ ሥልጠና ለመስጠት ሰኔ 17/2015 ዓ/ም የማስጀመሪያ መርሃ ግብር አካሂዷል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ከ2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች ለተወጣጡ ተማሪዎች የእንግሊዝኛ ቋንቋ ተግባቦትና የአመራር ክሂሎት የበይነ-መረብ ሥልጠና ሊሰጥ ነው
- የንግድ ሥራ ፈጠራ ሃሳብ ማጠቃለያ ውድድር ተካሄደ
- ለICT እና ለቢሮ ማሽን ጥገና ባለሙያዎች ሥልጠና ተሰጠ
- የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኢንፎክን (INFOKEN) የመጻሕፍትና መረጃ ማዕከል ከበጎ አድራጎት ማዕከል (Charity Center) ጋር በመተባበር የማጣቀሻ መጻሕፍትና አልባሳት ድጋፍ አበረከተ
- Arba Minch University Law School Team wins ICRC National Moot Court Competition and is to represent Ethiopia at Arusha, Tanzania in next November