- Details
ወ/ሪት ፀሐይ በጆ በርሶ ከአባታቸው ከአቶ በጆ በርሶ እና ከእናታቸው ወ/ሮ አየለች ወ/ሥላሴ በጋሞ አውራጃ አርባ ምንጭ ከተማ ጥር 21/1970 ዓ/ም ተወለዱ፡፡
- Details
Arba Minch University hosted the 9th national research symposium on “Science for Sustainable Development” from 10th to 11th March, 2023. Click here to see pictures.
Read more: AMU hosts 9th National Symposium on Science for Sustainable Development
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ማኅበረሰብ ጉድኝት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከጋሞ ዞን ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር በዲታ ወረዳ ዛላ ከተማ ለሚገኙ ወጣት አደረጃጀት አመራርና ለኢንተርፕራይዝ አካላት የአመራርነት እንዲሁም ለቱሪዝም ባለሙያዎችና አገልግሎት ሰጪ ተቋማት የቱሪዝም መዳረሻ ቦታዎችን ማልማትና አስተዳደር ዙሪያ የካቲት 24/2015 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በአመራርነት እና የቱሪዝም መዳረሻ ቦታዎችን ማልማትና ማስተዳደር ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ትምህርትና ሥነ ባህርይ ሳይንስ ት/ቤት ለጋሞ ባይራ እና ለአቡነ ሰላማ 2ኛ ደረጃ ሞዴል ት/ቤቶች መምህራንና ተማሪዎች ለመምህራን በሥራ ተነሳሽነት፣ ምዘናና ሥነ ልቦናዊ ዝግጁነት እንዲሁም ለተማሪዎች በጊዜ አጠቃቀም፣ የጓደኛ ግፊት፣ ከዕድሜ ጋር የተያያዙ ለውጦችና የፈተና አወሳሰድ ክሂሎት በመሰሳሉ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የካቲት 25/2015 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ለጋሞ ባይራ እና ለአቡነ ሰላማ 2ኛ ደረጃ ሞዴል ትምህርት ቤቶች መምህራንና ተማሪዎች ሥልጠና ተሰጠ
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበራዊ ሳይንስና ሥነ-ሰብ ኮሌጅ የእንግሊዝኛ ቋንቋና ሥነ-ጽሑፍ ት/ክፍል በሥራ ላይ ያሉ የእንግሊዝኛ ቋንቋ መምህራንን ሙያዊ ብቃት ማሻሻል ‹‹Improving English Language Teachers’ Professional Competency through Need-Based on-Job Training›› በሚል ርዕስ የግራንድ ምርምር ማስጀመሪያ መርሃ ግብር መጋቢት 2/2015 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የእንግሊዝኛ ቋንቋ መምህራን ሙያዊ ብቃት ማሻሻያ ግራንድ የምርምር ፕሮጀክት ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ