- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከአምስቱ ካምፓስ ተማሪዎች ፓርላማ አባላት ጋር የመውጫ ፈተና አሰጣጥ መመሪያ አተገባበርን በተመለከተ ታኅሣሥ 6/2015 ዓ/ም ገለጻና ውይይት አካሂዷል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የመውጫ ፈተና አሰጣጥን አስመልክቶ ከተማሪዎች ፓርላማ አባላት ጋር ውይይት ተካሄደ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት ፆታዊ ጥቃትንና ትንኮሳን አስመልክቶ ለሳውላ ካምፓስ ተማሪዎች ታኅሣሥ 8/2015 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
በድጋሚ የዩኒቨርሲቲያችን ፕሬዝደንት ሆነው ስለተመረጡ እንኳን ደስ አልዎት!!
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከቀዳሚ ትውልድ ዩኒቨርሲቲዎች ዋናኛውና ከተወዳዳሪዎች መኃል እንደሚገኝም ገሀድ ነው። ይህ ታላቅ ተቋም፣ የገዘፈ ስሙ እንዲቀጥል፣ ከታሪኩ የተቆራኘው የናኘ ዝናው አብሮት እንዲከርም፣ ዩኒቨርሲቲውን የሚመራው አካል ሚና ወሳኝነት አለው። በተለይም ደግሞ በትምህርት ዘርፉ የሚደረገውን ሪፎርም ከፍፃሜ ለማድረስ፣ ሪፎርሙንም የሚመጥን ምላሽ ለመስጠት መሪው የአውራ ድርሻ ይኖረዋል።
- Details
ዓለም አቀፍ የነጭ ሪባን ቀን ‹‹ሴቷን አከብራለሁ! ጥቃቷንም እከላከላለሁ!›› በሚል መሪ ቃል ታኅሣሥ 7/2015 ዓ/ም በሳውላ ካምፓስ ተከብሯል፡፡ በዓሉ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ31ኛ በሀገራች ለ17ኛ ጊዜ ሲከበር ቆይቷል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲን ለ2ኛ ዙር በፕሬዝደንትነት ለማገልገል በመሾሜ ከፍ ያለ ደስታ የተሰማኝ መሆኑን በታላቅ አከብሮት እየገለጽኩኝ ዩኒቨርሲቲው ለአካባቢውና ለሀገራችን ዕድገት ከከፍተኛ ትምህርት ተቋም ተልዕኮዎች አኳያ የሚጠበቅበትን በላቀ ደረጃ እንዲያበረክት እንዲሁም የዩኒቨርሲቲውን ደረጃና ዝና ከፍ ለማድረግ ሁላችንም ተቀናጅተንና ተባብረን እንሥራ፡፡
Read more: ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አመራር አካላት፣ መምህራን፣ ተመራማሪዎች፣ የአስተዳደር ሠራተኞች፣ ተማሪዎች እና የቀድሞ ተማሪዎች በሙሉ ከአምዩ...