• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

በ2015 በጀት ዓመት የላቀ አፈፃፀም ላስመዘገቡ ኮሌጆች፣ ት/ክፍሎች/ ፋከልቲዎች፣ ተመራማሪዎችና የአስተዳደር ሠራተኞች ዕውቅናና የማበረታቻ ሽልማት ተሰጠ

Details
Sun, 12 February 2017 12:00 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ2015 በጀት ዓመት የላቀ አፈጻጸም ላስመዘገቡ አንድ ኮሌጅ፣ ዘጠኝ ት/ክፍሎች/ፋከልቲዎች፣ ሁለት ተመራማሪዎች እና ሦስት የአስተዳደር ሠራተኞች ዕውቅናና የማበረታቻ ሽልማት ጥቅምት 27/2016 ዓ/ም ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: በ2015 በጀት ዓመት የላቀ አፈፃፀም ላስመዘገቡ ኮሌጆች፣ ት/ክፍሎች/ ፋከልቲዎች፣ ተመራማሪዎችና የአስተዳደር ሠራተኞች ዕውቅናና የማበረታቻ ሽልማት ተሰጠ

ብሔራዊ የድኅረ ምረቃ መግቢያ ፈተና (National Graduate Admission Test (NGAT)

Details
Mon, 13 November 2023 6:22 am

የትምህርት ሚኒስቴር ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር ለሁለተኛ ዙር ኅዳር 5 እና 6 ቀን 2016 ዓ.ም የሀገር አቀፍ የድኅረ ምረቃ መግቢያ ፈተና በመንግሥት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በበይነ መረብ ይሰጣል፡፡ ይህ የመግቢያ ፈተና በ 2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በማንኛውም የመንግሥት እና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የድኅረ ምረቃ መርሃ ግብሮች ትምህርታቸውን ለመከታተል ብቁ የሆኑ አመልካቾችን ለመለየት አልሞ የሚሰጥ ሲሆን አዲስና ፈተናውን ደግመው የሚወስዱ አመልካቾች እስከ ኅዳር 3 ቀን 2016 ዓ.ም እስከ ምሽቱ 12፡00/አሥራ ሁለት ሰዓት/ ድረስ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፖርታልን (https://portal.aau.edu.et) ተጠቅመውና በቴሌብር 1000.00 ብር ከፍለው መመዝገብ ይችላሉ፡፡

Read more: ብሔራዊ የድኅረ ምረቃ መግቢያ ፈተና (National Graduate Admission Test (NGAT)

መልካም ዜና ለአቅም ማሻሻያ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

Details
Wed, 08 November 2023 2:28 pm

አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ2015 ዓ.ም 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የማጠቃለያ ፈተና ተፈትነው የማካካሻ ትምህርት/Remedial / ፕሮግራም ለመከታተል ያለፉትን ተማሪዎች በትምህርት ሚኒስቴር በተቀመጠው አቅጣጫ መሠረት በግል ከፍሎ ለመማር የሚፈልጉ የተፈጥሮ ሳይንስ እና የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡

Read more: መልካም ዜና ለአቅም ማሻሻያ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

የዕጩ ዶ/ር ገነሻ ማዳ የ3ኛ ዲግሪ ማጠናቀቂያ ምርምር ጽሑፍ ግምገማ መርሃ ግብር

Details
Wed, 08 November 2023 1:40 pm

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበራዊ ሳይንስና ሥነ ሰብ ኮሌጅ ‹‹Geography and Environmental Studies›› ት/ክፍል በ‹‹Environment and Natural Resource Management›› የትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ትምህርቱን ሲከታተል የቆየው ዕጩ ዶ/ር ገነሻ ማዳ ኅዳር 03/2016 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ የ3ኛ ዲግሪ ማጠናቀቂያ ምርምር ሥራውን የውጪና የውስጥ ገምጋሚዎችና አማካሪዎች በተገኙበት በዋናው ግቢ መግቢያ አካባቢ በሚገኘው የመሰብሰቢያ አዳራሽ ያቀርባል፡፡

Read more: የዕጩ ዶ/ር ገነሻ ማዳ የ3ኛ ዲግሪ ማጠናቀቂያ ምርምር ጽሑፍ ግምገማ መርሃ ግብር

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ት/ቤት የ2016 የትምህርት ዘመን የመጀመሪያ መንፈቀ ዓመት የወላጅ ጉባኤ አካሄደ

Details
Wed, 08 November 2023 1:31 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ት/ቤት የ2016 ትምህርት ዘመን የመጀመሪያ መንፈቀ ዓመት የወላጅ ጉባኤ ጥቅምት 24/2016 ዓ/ም ያካሄደ ሲሆን በ2015 የትምህርት ዘመን በ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ አምስት የት/ቤቱ ተማሪዎች ስጦታ አበርክቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ት/ቤት የ2016 የትምህርት ዘመን የመጀመሪያ መንፈቀ ዓመት የወላጅ ጉባኤ አካሄደ

  1. የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዝደንት ጽ/ቤት በስሩ ከሚገኙ የሥራ ክፍሎች ጋር የ2016 ዓ/ም ዕቅድ ስምምት ተፈራረመ
  2. Registration Announcement for NGAT Exam
  3. ለዲንጋሞ ፒኮ ሃይድሮፓወር ፕሮጀክት ግንባታ የሚውሉ ግብዓቶች አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ደረሱ
  4. በታክስ ሕግና መመሪያ ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

Page 128 of 513

  • 123
  • 124
  • 125
  • 126
  • 127
  • 128
  • 129
  • 130
  • 131
  • 132

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap