• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
newyearjpg-2017-3.jpeg
1Renaissance_week_Celebration.jpeg
previous arrow
next arrow

የዕጩ ዶ/ር ገነሻ ማዳ የ3ኛ ዲግሪ ማጠናቀቂያ ምርምር ጽሑፍ ግምገማ መርሃ ግብር

Details
Wed, 08 November 2023 1:40 pm

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበራዊ ሳይንስና ሥነ ሰብ ኮሌጅ ‹‹Geography and Environmental Studies›› ት/ክፍል በ‹‹Environment and Natural Resource Management›› የትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ትምህርቱን ሲከታተል የቆየው ዕጩ ዶ/ር ገነሻ ማዳ ኅዳር 03/2016 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ የ3ኛ ዲግሪ ማጠናቀቂያ ምርምር ሥራውን የውጪና የውስጥ ገምጋሚዎችና አማካሪዎች በተገኙበት በዋናው ግቢ መግቢያ አካባቢ በሚገኘው የመሰብሰቢያ አዳራሽ ያቀርባል፡፡

Read more: የዕጩ ዶ/ር ገነሻ ማዳ የ3ኛ ዲግሪ ማጠናቀቂያ ምርምር ጽሑፍ ግምገማ መርሃ ግብር

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ት/ቤት የ2016 የትምህርት ዘመን የመጀመሪያ መንፈቀ ዓመት የወላጅ ጉባኤ አካሄደ

Details
Wed, 08 November 2023 1:31 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ት/ቤት የ2016 ትምህርት ዘመን የመጀመሪያ መንፈቀ ዓመት የወላጅ ጉባኤ ጥቅምት 24/2016 ዓ/ም ያካሄደ ሲሆን በ2015 የትምህርት ዘመን በ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ አምስት የት/ቤቱ ተማሪዎች ስጦታ አበርክቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ት/ቤት የ2016 የትምህርት ዘመን የመጀመሪያ መንፈቀ ዓመት የወላጅ ጉባኤ አካሄደ

የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዝደንት ጽ/ቤት በስሩ ከሚገኙ የሥራ ክፍሎች ጋር የ2016 ዓ/ም ዕቅድ ስምምት ተፈራረመ

Details
Wed, 08 November 2023 1:17 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዝደንት ጽ/ቤት በስሩ ከሚገኙ ኢንስቲትዩቶች፣ ኮሌጆች፣ ትምህርት ቤቶችና ሌሎች የሥራ ክፍሎች ጋር የ2016 ዓ/ም ዕቅድ የውል ስምምነት ጥቅምት 26/2016 ዓ/ም ተፈራርሟል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዝደንት ጽ/ቤት በስሩ ከሚገኙ የሥራ ክፍሎች ጋር የ2016 ዓ/ም ዕቅድ ስምምት ተፈራረመ

Registration Announcement for NGAT Exam

Details
Wed, 08 November 2023 8:39 am

Addis Ababa University in collaboration with the Ministry of Education has scheduled to administer the National Graduate Admission Test (NGAT) in selected exam centers again; therefore, those who didn’t pass the past NGAT and interested new examinees can register online and take the test according to the following schedule.

  1. Registration for the National Graduate Admission Test at the AAU portal is open on Monday
     - Friday (November 6-10, 2023);
  2. Exam administration is on the following week Monday-Friday (November 13-17, 2023).

    Read more: Registration Announcement for NGAT Exam

ለዲንጋሞ ፒኮ ሃይድሮፓወር ፕሮጀክት ግንባታ የሚውሉ ግብዓቶች አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ደረሱ

Details
Wed, 08 November 2023 5:57 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከክርስቲያን ኤይድ/Christian Aid/ ጋር በመተባበር በጋሞ ዞን ካምባ ዙሪያ ወረዳ ዲንጋሞ ቀበሌ በማይጸሌ ወንዝ ላይ እያስገነባ ለሚገኘው ፒኮ ሃይድሮፓወር ፕሮጀክት የሚውሉና ከግማሽ ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው ተርባይን፣ ጄኔሬተርና የኤሌክትሪክ መቆጣጠሪያ ከሕንድ ሀገር ጥቅምት 22/2016 ዓ/ም አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ደርሰዋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: ለዲንጋሞ ፒኮ ሃይድሮፓወር ፕሮጀክት ግንባታ የሚውሉ ግብዓቶች አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ደረሱ

  1. በታክስ ሕግና መመሪያ ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ
  2. የድኅረ ምረቃ ተማሪዎች ምዝገባ ጥሪ ማስታወቂያ
  3. Call for Course Registration
  4. መልካም ዜና ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

Page 144 of 528

  • 139
  • 140
  • 141
  • 142
  • 143
  • 144
  • 145
  • 146
  • 147
  • 148

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap