
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበራዊ ሳይንስና ሥነ ሰብ ኮሌጅ ‹‹Geography and Environmental Studies›› ት/ክፍል በ‹‹Environment and Natural Resource Management›› የትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ትምህርቱን ሲከታተል የቆየው ዕጩ ዶ/ር ገነሻ ማዳ ኅዳር 03/2016 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ የ3ኛ ዲግሪ ማጠናቀቂያ ምርምር ሥራውን የውጪና የውስጥ ገምጋሚዎችና አማካሪዎች በተገኙበት በዋናው ግቢ መግቢያ አካባቢ በሚገኘው የመሰብሰቢያ አዳራሽ ያቀርባል፡፡
Read more: የዕጩ ዶ/ር ገነሻ ማዳ የ3ኛ ዲግሪ ማጠናቀቂያ ምርምር ጽሑፍ ግምገማ መርሃ ግብር

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ት/ቤት የ2016 ትምህርት ዘመን የመጀመሪያ መንፈቀ ዓመት የወላጅ ጉባኤ ጥቅምት 24/2016 ዓ/ም ያካሄደ ሲሆን በ2015 የትምህርት ዘመን በ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ አምስት የት/ቤቱ ተማሪዎች ስጦታ አበርክቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ት/ቤት የ2016 የትምህርት ዘመን የመጀመሪያ መንፈቀ ዓመት የወላጅ ጉባኤ አካሄደ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዝደንት ጽ/ቤት በስሩ ከሚገኙ ኢንስቲትዩቶች፣ ኮሌጆች፣ ትምህርት ቤቶችና ሌሎች የሥራ ክፍሎች ጋር የ2016 ዓ/ም ዕቅድ የውል ስምምነት ጥቅምት 26/2016 ዓ/ም ተፈራርሟል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዝደንት ጽ/ቤት በስሩ ከሚገኙ የሥራ ክፍሎች ጋር የ2016 ዓ/ም ዕቅድ ስምምት ተፈራረመ

- Details
Addis Ababa University in collaboration with the Ministry of Education has scheduled to administer the National Graduate Admission Test (NGAT) in selected exam centers again; therefore, those who didn’t pass the past NGAT and interested new examinees can register online and take the test according to the following schedule.
- Registration for the National Graduate Admission Test at the AAU portal is open on Monday
- Friday (November 6-10, 2023); - Exam administration is on the following week Monday-Friday (November 13-17, 2023).

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከክርስቲያን ኤይድ/Christian Aid/ ጋር በመተባበር በጋሞ ዞን ካምባ ዙሪያ ወረዳ ዲንጋሞ ቀበሌ በማይጸሌ ወንዝ ላይ እያስገነባ ለሚገኘው ፒኮ ሃይድሮፓወር ፕሮጀክት የሚውሉና ከግማሽ ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው ተርባይን፣ ጄኔሬተርና የኤሌክትሪክ መቆጣጠሪያ ከሕንድ ሀገር ጥቅምት 22/2016 ዓ/ም አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ደርሰዋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ለዲንጋሞ ፒኮ ሃይድሮፓወር ፕሮጀክት ግንባታ የሚውሉ ግብዓቶች አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ደረሱ