• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

በሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ 11ኛው የፀረ-ተህዋሲያን መድኃኒቶች በጀርሞች መላመድን የመከላከልና መቆጣጠር ቀን ተከበረ

Details
Fri, 30 June 2023 12:29 pm

በዓለም ለ19ኛ በሀገራችን ለ11ኛ ጊዜ የፀረ-ተህዋሲያን መድኃኒቶች በጀርሞች መላመድን የመከላከልና መቆጣጠር ቀን/Antimicrobial Resistance Day/ "የአመራር ሚና የፀረ-ተህዋሲያን መድኃኒቶች በጀርሞች መላመድን ለመከላከልና መቆጣጠር" በሚል መሪ ቃል ከኢትዮጵያ ፋርማሲዎች ማኅበር፣ ከሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ፋርማሲ ት/ክፍልና ከኢትዮጵያ ፋርማሲ ተማሪዎች ማኅበር ጋር በመተባበር ሰኔ 12/2015 ዓ.ም ወርክሾፕ ተካሂዷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ 11ኛው የፀረ-ተህዋሲያን መድኃኒቶች በጀርሞች መላመድን የመከላከልና መቆጣጠር ቀን ተከበረ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሀገር አቀፍ የእንሰት ፍላግሺፕ ፕሮግራም ኮሚቴ ውስጥ አባል ሆኖ እየሠራ ነው

Details
Tue, 27 June 2023 1:15 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በአባልነት የተካተተበት እንሰትን ብሔራዊ ስትራቴጂክ ሰብል ለማድረግ የተቋቋመው የእንሰት ፍላግሺፕ ፕሮግራም ከሚቴ አባላት ዩኒቨርሲቲው በመስኩ እያከናወናቸው የሚገኙ የምርምር፣ የቴክኖሎጂ ሽግግርና የማኅበረሰብ ጉድኝት ሥራዎችን በምርምር ቤተ-ሙከራዎችና ሠርቶ ማሳያዎች ላይ በመገኘት ከሰኔ 11-12/2015 ዓ/ም ምልከታና የመስክ ጉብኝት አካሂደዋል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሀገር አቀፍ የእንሰት ፍላግሺፕ ፕሮግራም ኮሚቴ ውስጥ አባል ሆኖ እየሠራ ነው

በወንጀል ምርመራና ፆታን መሠረት ያደረገ ጥቃት ላይ ለደቡብ ክልል መርማሪ ፖሊሶች ሥልጠና ተሰጠ

Details
Tue, 27 June 2023 12:42 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ትምህርት ቤት ከጀስቲስ ፎር ኦል ፕሪዝን ፌሎሺፕ ኢትዮጵያ/Justice for All Prison Fellowship Ethiopia/ ግብረ ሠናይ ድርጅት ጋር በመተባበር በወንጀል ምርመራና ፆታን መሠረት ያደረገ ጥቃት ላይ ለደቡብ ክልል መርማሪ ፖሊሶች ከሰኔ 9-10/2015 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በወንጀል ምርመራና ፆታን መሠረት ያደረገ ጥቃት ላይ ለደቡብ ክልል መርማሪ ፖሊሶች ሥልጠና ተሰጠ

ድጋፍ በሚያስገኙ ፕሮጀክቶች አዘገጃጀትና በምርምር ጽሑፍ ኅትመት ላይ የክሂሎት ማሻሻያ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Tue, 27 June 2023 11:16 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ የምርምር ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ አሶሴሽን ጋር በመተባበር ለኮሌጁ መምራን “Grant Proposal Writing and Manuscript Preparation Skills” በሚል ርዕስ ከሰኔ 8-9/2015 ዓ/ም የክሂሎት ማሻሻያ ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡  በዕለቱም ከአሶሴሽኑ ጋር በጋራ ለመሥራት የሚያስችል የጋራ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ድጋፍ በሚያስገኙ ፕሮጀክቶች አዘገጃጀትና በምርምር ጽሑፍ ኅትመት ላይ የክሂሎት ማሻሻያ ሥልጠና ተሰጠ

የቆላ ሻራ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ማጠናቀቂያ ሥራ የመስክ ምልከታ ተካሄደ

Details
Tue, 27 June 2023 8:31 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በቆላ ሻራ ቀበሌ እያካሄደ የሚገኘውን የቆላ ሻራ የመጠጥ ውሃ ግንባታ ፕሮጀክት የማጠናቀቂያ ሥራዎች አፈጻጸም የመስክ ምልከታ ሰኔ 9/2015 ዓ.ም አካሂዷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የቆላ ሻራ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ማጠናቀቂያ ሥራ የመስክ ምልከታ ተካሄደ

  1. የሐዘን መግለጫ
  2. የሐዘን መግለጫ
  3. ለአርባ ምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት መምህራንና ተመራማሪዎች በዲጂታል ፕሮግራሚንግ፣ ሞዴሊንግ እና የመረጃ አጠቃቀም ላይ ሥልጠና ተሰጠ
  4. የተግባር ተኮር ልምድ ልውውጥ ያደረጉ የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ መምህራን የቆይታ ሪፖርት አቀረቡ

Page 152 of 513

  • 147
  • 148
  • 149
  • 150
  • 151
  • 152
  • 153
  • 154
  • 155
  • 156

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap