
- Details
Professor Paulos Taddesse Shibeshi was born on September 21, 1971 GC. He is a full professor in physics in the Department of Physics, College of Natural and Computation Science at Arba Minch University. He received his Ph.D. in physics from Andhra University, India; M.Sc. in Physics from Addis Ababa University, B.Ed. in Physics from Alemaya University, and Diploma in Physics from Bahrdar Teachers College, Addis Ababa University.
Read more: The Profile of Professor Paulos Taddesse Shibeshi
- Details
Arba Minch University (AMU) is implementing Swiss Agency for Development and Cooperation (SDC) funded research and development project called RUNRES: The Rural - Urban Nexus: Establishing a nutrient loop to improve city region food system resilience in collaboration with ETH Zurich, Switzerland, IITA in DRC and Rwanda and University of KwaZulu Natal in South Africa. Following successful completion of Phase I, the project's second phase (2023 – 2027) will start operations in October 2023 and focus on scaling innovations piloted in the previous phase. During the first phase, the project team found that most small and medium enterprises (SME) selected to test innovations lack a proper understanding and capacity to develop and implement business plans. As we transitioning into the second phase, focusing on scaling, it is crucial to provide business development service (BDS) to enterprises. As a result, we are planning to hire independent part-time business expert for the project.

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የእስልምና እና የክርስትና ሃይማኖቶች ተከታይ ለሆነው የዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብና የቀድሞ ምሩቃን እንዲሁም ለመላው የእምነቶቹ ተከታዮች እንኳን ለነብዩ መሐመድ 1,498ኛ የልደት በዓል እና ለብርሃነ መስቀሉ በሠላም አደረሳችሁ እያለ በዓላቱ የሠላም፣ የጤና እና የደስታ እንዲሆኑላችሁ ከወዲሁ መልካም ምኞቱን ይገልጻል፡፡

- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሳውላና ጂንካ ከተሞች በሳምንት መጨረሻ መርሃ ግብር በኅብረሰተሰብ ጤና ትምህርት የ2ኛ ዲግሪያቸውን የሚከታተሉ ተማሪዎች የልማታዊ የቡድን ሥልጠና ፕሮግራምን/Developmental Team Training Program /DTTP/ መሠረት በማድረግ በሳውላ ዶዛ ቀበሌ የላ ቀጠና እንዲሁም በጂንካ ብሩህ ተስፋ ንዑስ ቀበሌ በኮይዳ ቁጥር ሁለት መንደር የአካባቢውን ማኅበረሰብ በማስተባበር ከሰባት መቶ ሺህ ብር በላይ በሆነ ወጪ ያስገነቧቸው የጋራ መጸዳጃና ሻወር ቤት እና የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች መስከረም 13 እና 14/2016 ዓ/ም በይፋ ተመርቀው ለማኅበረሰቡ ተላልፈዋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ከሰባቶ መቶ ሺህ ብር በላይ በሆነ ወጪ በሳውላና ጂንካ ከተሞች የተገነቡ የንጹህ መጠጥ ውሃ እና የጋራ መጸዳጃና ሻወር ቤት ፕሮጀክቶች ተመረቁ