
- Details
አርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ለ2015 ዓ/ም ዕጩ ተመራቂ የኮሚዩኒኬሽንና ኮምፒውተር ምኅንድስና ተማሪዎች እንዲሁም ለኤሌክትሪካልና ኮምፒውተር ምኅንድስና መምህራን ‹‹5G and 3GPP Radio Access Network and Evolution of 3Gpp Based Radio Access Network (RAN) for Mobile Communication›› በሚል ርእስ ሰኔ 29/2015 ዓ/ም ትምህርታዊ ሴሚናር አካሂዷል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: አርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ለ2015 ዓ/ም ዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች እና ለኤሌክትሪካልና ኮምፒውተር ምኅንድስና መምህራን ሴሚናር አካሄደ

- Details
በ2015 ዓ/ም ለሚመረቁ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ተማሪዎች እንዲሁም ለዳግም ፈተና ወሳጆች ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና እና የሙያ ፈቃድ ምዘናን አስመልክቶ ሰኔ 29/2015 ዓ/ም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ገለጻ ተሰጥቷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ለ2015 ዓ/ም ዕጩ ተመራቂ የጤና ተማሪዎች ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና እና የሙያ ፈቃድ ምዘናን አስመልክቶ ገለጻ ተሰጠ

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለ2015 ዓ/ም ተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ሙከራ (Model Exit-Exam) ሰኔ 23/2015 ዓ/ም ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ለ2015 ዓ/ም ተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ሙከራ (Model Exit-Exam) ተሰጠ

- Details
በአዲሱ የፌዴራል መንግሥት መዋቅራዊ አደረጃጀት ለውጥ መሠረት የአስተዳደር ሠራተኞችን ድልደላ ለመፈጸም የየሥራ ክፍሉ ተወካይ ሠራተኞች በተገኙበት ሰኔ 26/2015 ዓ/ም የድልደላና ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴዎች የሠራተኛ ተወካይ ምርጫ ተካሂዷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በማኅበራዊ ሳይንስና ሥነ-ሰብ ኮሌጅ በ“Geography and Environmental Studies” ትምህርት ክፍል በ“Disaster Risk Management” ትምህርት ፕሮግራም ላላፉት 5 ዓመታት የ3ኛ ዲግሪ ትምህርቱን ሲከታተል የቆየው ዕጩ ዶ/ር መኩሪያ ጉዬ የምርምር ሥራውን ሰኔ 24/2015 ዓ/ም የውጪና የውስጥ ገምጋሚዎች በተገኙበት አቅርቦ ተገምግሟል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ