- Details
አቶ ካሣሁን ደለለኝ ከአባታቸው ከአቶ ደለለኝ ታችበሌ እና ከእናታቸው ከወ/ሮ ዓለምነሽ ተረፈ በቀድሞ ጋሞ ጎፋ ክ/ሀገር በሳውላ ከተማ ነሐሴ 30/1976 ዓ.ም ተወለዱ፡፡
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ግብርና ሳይንስ ኮሌጅ በግማሽ ዓመት ውስጥ የተከናወኑና በመከናወን ላይ የሚገኙ የምርምር ሥራዎችን አስመልክቶ መጋቢት 13/2014 ዓ/ም በኮሌጁ ግቢና በዩኒቨርሲቲው የእርሻ ምርምር ጣቢያ የመስክ ጉብኝት ተካሂዷል፡፡
Read more: የግብርና ሳይንስ ኮሌጅ የግማሽ ዓመት የምርምር ሥራዎች የመስክ ጉብኝት አካሄደ
- Details
በአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂና ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩቶች እድሳት የተደረገላቸው የ3ኛ ዲግሪ ተማሪዎች ማደሪያ ሕንፃዎችና በግቢ ውበት የተሠሩ ሥራዎች ተጠናቀው ከመጋቢት 8/2014 ዓ.ም ጀምሮ ለአገልግሎት እንዲበቁ ተደርጓል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: እድሳት የተደረገላቸው የ3ኛ ዲግሪ ተማሪዎች ማደሪያ ሕንፃዎችና በግቢ ውበት የተሠሩ ሥራዎች ተጠናቀው ለአገልግሎት በቁ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ት/ቤቶች የ2014 የትምህርት ዘመን 1ኛ ሴሚስተር አፈፃፀም ውይይትና የወላጅ በዓል የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮችና የተማሪ ወላጆች በተገኙበት መጋቢት 10/2014 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የኮሚዩኒቲ ት/ቤቶች የ2014 የትምህርት ዘመን የ1ኛ ሴሚስተር የማጠቃለያ ውይይት ተደረገ
- Details
ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የግዢና ንብረት አስተዳደር እና የፋይናንስና በጀት አስተዳደር ባለሙያዎች እንዲሁም ለማኔጂንግ ዳይሬክተሮች በግዢ ዕቅድ፣ በግዢ መርሆዎች፣ በግዢ አፈፃፀም አቤቱታ አቀራረብ፣ በጨረታ ሰነድ ዝግጅትና የውል አስተዳደር እና በንብረት አስተዳደር ዕርሰ ጉዳዮች ላይ ከመጋቢት 08-09/2014 ዓ/ም ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ