- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ትኩረት የሚሹ የቆላማ አካባቢ በሽታዎች ምርምርና ሥልጠና ማዕከል ከደቡብ ክልል ጤና ቢሮ ጋር በመተባበር ‹‹Quality of Leishmanisis Case Management in SNNPR›› በሚል ርዕስ ግማሽ ሚሊየን ብር የተመደበለት የዳሰሳ ጥናት ለማከናወን እየተዘጋጁ ሲሆን በጥናቱ ለሚሳተፉ መረጃ ሰብሳቢዎችና ሱፐርቫይዘሮች መጋቢት 01/2013 ዓ/ም ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ‹‹Quality of Leishmanisis Case Management in SNNPR›› በሚል ርዕስ ጥናት ሊካሄድ ነው
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ዳይሬክቶሬት በዓለም ለ111ኛ በሀገራችን ለ46ኛ ጊዜ የተከበረውን ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ‹‹እኔ የእህቴ ጠባቂ ነኝ›› በሚል መሪ ቃል መጋቢት 01/2014 ዓ/ም የዩኒቨርሲቲው አመራሮች፣መምህራን፣ ሴት የአስተዳደር ሠራተኞችና ሴት ተማሪዎች በተገኙበት በደማቅ ሁኔታ አክብሯል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ት/ቤት ከኮንሶ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት ጋር በመተባበር ለፍ/ቤቱ ዳኞች፣ ሬጂስትራሮችና ዐቃቤያን ሕግ የወንጀል፣ የውልና ከውል ውጪ ኃላፊነቶች ሕግ ላይ ከመጋቢት 01/2014 ዓ/ም ጀምሮ ለሦስት ቀናት የሚቆይ ሥልጠና እየሰጠ ነው፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የዩኒቨርሲቲው ሕግ ት/ቤት ለኮንሶ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት ዳኞች፣ ሬጂስትራሮችና ዐቃቤያን ሕግ ሥልጠና እየሰጠ ነው