
- Details
Arba Minch University’s College of Medicine and Health Sciences in collaboration with Lund University and KNCV - Tuberculosis Foundation, Netherlands offered 5-day training on complex interventions of pediatric healthcare with a due focus on children and adolescents with long-term illness in Ethiopia, from February 27 to March 03, 2023. Click here to see more Pictures.
Read more: CMHS, Lund University & KNCV offered Collaborative Training on Pediatric Healthcare

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥራ ፈጠራ ልማትና ማበልጸጊያ ማእከል ለዩኒቨርሲቲው መደበኛ ተማሪዎች የሥራ ፈጠራ/Entrepreneurship/ ሥልጠና የካቲት 24/2015 ዓ/ም ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ምስሎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ለዩኒቨርሲቲው መደበኛ ተማሪዎች የሥራ ፈጠራ/Entrepreneurship/ሥልጠና ተሰጠ

- Details
ወ/ሮ እታገኝ ጓሉ ከአባታቸው ከአቶ ጓሉ ገብሬ እና ከእናታቸው ከወ/ሮ ወጋየሁ ጓሉ በቀድሞ ወሎ ክፍለ ሀገር በወልድያ ከተማ የካቲት 16/1974 ዓ/ም ተወለዱ፡፡

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ‹‹የምሁራን ሚና ለሀገራዊ መግባባት›› በሚል መሪ ቃል የዩኒቨርሲቲው መምህራን፣ የሥራ ኃላፊዎችና ተማሪዎች በተገኙበት የካቲት 25/2015 ዓ/ም ውይይት አካሂዷል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ትኩረት የሚሹ የቆላማ አካባቢ በሽታዎች ምርምርና ሥልጠና ማዕከል በደቡብ ኦሞ ዞን በተለይም በሙርሲ አካባቢ የቪሰራል ሌሽማኒያሲስ/Visceral Leishmaniasis/ በሽታ ተጠቂዎች ቁጥር ማሻቀብን ተከትሎ የምርመራ ናሙና ለሚወስዱ ሐኪሞችና ወረርሽን መከሰት አለመከሰቱን ለማረጋገጥ ዳሰሳ ለሚያካሂዱ ከዞኑ ወረዳዎችና ከጂንካ ከተማ ለተወጣጡ የዘርፉ ባለሙያዎች የካቲት 25/2015 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በቪሰራል ሌሽማኒያሲስVisceral Leishmaniasis ዙሪያ የምርመራ ናሙና አወሳሰድና የወረርሽኝ ዳሰሳ ሥልጠና ተሰጠ