- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለመላው የዩኒቨርሲቲው የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያኖች እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ እያለ በዓሉ የሰላም፣ የጤናና የፍቅር እንዲሆን ከወዲሁ መልካም ምኞቱን ይገልጻል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
መልካም በዓል!!
- Details
የሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት በኃላፊነት ላይ ላሉ ሴት መምህራንና የአስተዳደር ሠራተኞች የአመራርና የአስተዳደር ክሂሎት እንዲሁም ለጸሐፊዎችና የቢሮ ረዳቶች በሥርዓተ ጾታ፣ ጾታዊ ትንኮሳና ጥቃትን በመከላከል ላይ ከጥር 04 - 06/2014 ዓ/ም የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በሥርዓተ ጾታ፣ ጾታዊ ትንኮሳና ጥቃትን በመከላከል ላይ እንዲሁም የአመራርና የአስተዳደር ክሂሎት ሥልጠና ተሰጠ::
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ዓለም አቀፍ የጂኦግራፊያዊ መረጃ ሥርዓት፣ ሶፍትዌር፣ የዌብ ጂ.አይ.ኤስ (GIS)ና የጂኦዳታቤዝ አስተዳደር መተግበሪያዎች አቅራቢ ድርጅት ከሆነው ‹‹Environmental Systems Research Institute (ESRI)›› ጋር ባደረገው ስምምነት መሠረት ለመማር ማስተማር፣ ለምርምር፣ ለቴክኖሎጂ ፈጠራና አስተዳደራዊ ሥራዎች የሚውል ‹‹ArcGIS›› ሶፍትዌርን ለ3 ዓመታት በነፃ የመጠቀም ፈቃድ አግኝቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ‹‹ArcGIS›› ሶፍትዌርን ለ3 ዓመታት በነፃ የመጠቀም ፈቃድ አገኘ
- Details
በአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት አዘጋጅነት ከግንባታ ዘርፍ ጋር የተያያዘ ትምህርት ለሚሰጡ መምህራን፣ የድኅረ ምረቃ ተማሪዎችና በዘርፉ እየሠሩ ላሉ የአርባ ምንጭ ከተማ ማዘጋጃ ቤትና የዩኒቨርሲቲው ባለሙያዎች ‹‹Effective Project Planning and Monitoring›› በሚል ርዕስ ከታኅሣሥ 25-26/2014 ዓ.ም ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ‹‹Effective Project Planning and Monitoring›› በሚል ርዕስ ሥልጠና ተሰጠ
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የእንግሊዝኛ ቋንቋና ስነ-ጽሑፍ ት/ክፍል መምህርና ተመራማሪ ዶ/ር መለሰ መንገሻ ‹‹EASY WAYS TO READ IN ENGLISH›› በሚል ርዕስ ከKG - 4ኛ ያለውን የክፍል ደረጃ መሠረት አድርጎ የተዘጋጀው የእንግሊዝኛ ቋንቋ ፍኖተ ንባብ አጋዥ መጽሐፍ ታኅሣሥ 26/2014 ዓ/ም በዩኒቨርሲቲው ተመርቋል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በዩኒቨርሲቲው መምህር የተዘጋጀው ‹‹EASY WAYS TO READ IN ENGLISH›› መጽሐፍ ተመረቀ