- Details
ከ9 ሺህ በላይ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ መምህራን፣ የአስተዳደር ሠራተኞችና ተማሪዎች የኮሮና ቫይረስ ክትባት ከነገ የካቲት 30/2014 ዓ/ም ጀምሮ ለተከታታይ 3 ቀናት እንደሚሰጥ ተገለጸ፡፡ በክትባቱ አሰጣጥና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ የዩኒቨርሲቲው ካውንስል ዛሬ የካቲት 29/2014 ዓ/ም መክሯል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፐብሊክ ዲፕሎማሲ ማስተባበሪያ ማዕከል ‹‹አፍሪካን - ኢትዮጵያን ከምዕራባዊያን ተጽዕኖ እንዴት ነፃ እናድርጋት?›› በሚል ርዕስ ያዘጋጀው ሀገር አቀፍ ሲምፖዚየም የካቲት 24/2014 ዓ/ም በዩኒቨርሲቲው ተካሂዷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤታቸው በትምህርት ጥራት ዙሪያ ዋና ዋና ችግሮችን ለይቶ በትኩረት እየሠራ መሆኑን የካቲት 25/2014 ዓ/ም የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አካዳሚክ ማኅበረሰብ አባላት፣ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች እንዲሁም ከተለያዩ ዘርፎች የተወጣጡ ተወካዮች በተገኙበት ባደረጉት ስብሳባ ገልጸዋል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ለትምህርት ጥራት ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለጹ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ መንግሥት ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባበር 126ኛውን የዓድዋ ድል ክብረ በዓል ‹‹ዓድዋ ለኢትዮጵያዊያን ኅብረት ለአፍሪካዊያን የነፃነት ጮራ›› በሚል መሪ ቃል የካቲት 23/2014 ዓ/ም በዩኒቨርሲቲው በደማቅ ሁኔታ አክብሯል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ