
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይነስ ኮሌጅ በወሊድ ጊዜ የጨቅላ ሕፃናት መታፈንን ለመቀነስ እንዲሁም የጡት ማጥባት ልምምድን በማሻሻል የጨቅላ ሕፃናት የኢንፌክሽን ተጋላጭነትና የሰውነት ሙቀት መቀነስን ለመከላከል ያለሙ ሁለት የትብብር ፕሮጀክቶችን ተመራማሪዎችና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ነሐሴ 30/2017 ዓ/ም በይፋ አስጀምሯል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የጨቅላ ሕፃናት ሞትን መቀነስ ላይ ያተኮሩ ሁለት የትብብር ፕሮጀክቶችን ይፋ አደረገ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ‹‹STEM›› ማስተባበሪያ ማዕከል ከጋሞ፣ ጎፋ፣ ኮንሶ፣ ባስኬቶ፣ ጋርዱላ፣ አማሮ፣ አሌ እና ኮሬ ዞኖች ተወጣጥው ከሐምሌ 13/2017 ዓ/ም ጀምሮ ለ45 ቀናት ሥልጠና ሲወስዱ የቆዩ 170 ተማሪዎች የሽኝት መርሐ ግብር ነሐሴ 30/2017 ዓ/ም አካሂዷል ፡፡ ሠልጣኝ ተማሪዎቹ ከ7ኛ- 11ኛ ክፍል የተወጣጡና በትምህርታቸው ጥሩ ውጤት እንዲሁም የፈጠራ ችሎታ ያላቸው ናቸው፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: በ2017 ዓ/ም የክረምት ‹‹STEM›› ሠልጣኝ ተማሪዎች የሽኝት መርሃ ግብር ተካሄደ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ መረጃ እና መገናኛ ቴክኖሎጂ ዳይሬክቶሬት በሥሩ ለሚገኙ ከሁሉም ካምፓሶች ለተወጣጡ አዲስ ባለሙያዎች ከነሐሴ 19/2017 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ 10 ቀናት የቆየ የቢሮ ማሽኖች እና ሌሎች ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች ጥገና ላይ ያተኮረ የአቅም ማሻሻያ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የቢሮ ማሽኖች እና ሌሎች ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች ጥገና ላይ ያተኮረ የአቅም ማሻሻያ ሥልጠና ተሰጠ

- Details
Arba Minch University (AMU) hosted a significant three-day event of staff introduction and RUNRES project phase II progress update on September 1st-3rd, 2025 to formally introduce its project team members to development partners from the Swiss Embassy and the Swiss Agency for Development and Cooperation (SDC). Click here to see more photos.
Read more: AMU-RUNRES Project Hosts Staff Introduction and Phase II Progress Update Event