በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ የ2015 ትምህርት ዘመን ሥራ አፈጻጸም ግምገማ እና የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ ትውውቅ መርሃ ግብር ከነሐሴ 19-20/2015 ዓ/ም የትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ልማት ዘርፍ ከፍተኛ አመራሮች፣ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ፕሬዝደንቶችና አካዳሚክ ምክትል ፕሬዝደንቶች በተገኙበት በአርባ ምንጭ ከተማ ኃይሌ ሪዞርት ተካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮች በ“AMU-IUC” ፕሮግራምና ሌሎች አጋር አካላት ጋር በመተባበር በጫሞ ሐይቅ ዳርቻ ረግረጋማ ስፍራ ላይ የምርምር ውጤትን መሠረት በማድረግ እየተከናወነ የሚገኘውን የመልሶ ማልማት ሙከራ /Pilot/ ሥራን ነሐሴ 13/2015 ዓ/ም ጎብኝተዋል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Ministry of Health in collaboration with International Trachoma Initiative organized the Eastern and Southern Africa NTD/Trachoma Cross Boarder Partnership conference with the theme of ‹‹Innovations to accelerate progress towards Elimination›› from August 21-23, 2023, in Arba Minch. Click here to see more pictures.

Arba Minch University together with US Embassy in Ethiopia organized an informative session on American graduate education scholarships for university academicians, undergraduate education scholarship opportunities for local high school students, and Mandela Washington Fellowship and English Language programs in Main Campus on August 16, 2023. click here to see the pictures

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ትምህርት ቤት የማኅበረሰብ ጉድኝት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን/UNHCR/ ጋር በመተባበር በአሌ ልዩ ወረዳ ከሚገኙ 17 ቀበሌያት ለተወጣጡ 34 የማኅበራዊ ፍርድ ቤት ዳኞች በሰብዓዊ መብቶች እና ፆታን መሠረት ባደረጉ ጥቃቶች ላይ ነሐሴ 11/2015 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡  ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ