- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በድኅረ ምረቃ ት/ቤት የ3ኛ ዲግሪ ተማሪ የነበሩት እጩ ዶ/ር ዓለማየሁ አስፋው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ::
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ፣ በነጭ ሣር ብሄራዊ ፓርክና በGIZ ትብብር በጫሞ ሐይቅ ላይ ለዓሳ መራቢያነት በተከለለው 100 ሄክታር የመራቢያ ቦታ ምክንያት በሐይቁ ላይ ጠፍተው የነበሩ እንደ <<Labeobarbus bynni>> እና ከዚህ ቀደም ታይተው የማይታወቁ <<Shilbe intermedius>> የተሰኙ ሁለት የዓሳ ዝርያዎች መገኘታቸው ተገልጿል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
‹‹የነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ መንግሥት›› መርሃ-ግብር በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ዛሬ መስከረም 21/2014 ዓ/ም በማዕከል ደረጃ ተካሂዷል፡፡ በቀጣይ ቀናት መርሃ-ግብሩ በዩኒቨርሲቲው ሁሉም ካምፓሶች እንደሚካሄድ ታውቋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ‹‹የነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ መንግሥት›› መርሃ-ግብር በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ
- Details
ለ1 ወር በተለያዩ ጤና ጣቢያዎች በቡድን ሥልጠና ፕሮግራም/Team Training Program/TTP/ ላይ የቆዩ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ተመራቂ ተማሪዎች የመጨረሻ ሪፖርታቸውን ገምገሚ መምህራን በተገኙበት ከመስከረም 14-15/2014 ዓ/ም መስክ በወጡባቸው ጤና ጣቢያዎች አቅርበዋል፡፡ ቆላ ሼሌ፣ ኮንሶ ካራት፣ አረካ፣ ቦዲቲና ብርብር ጤና አጠባበቅ ጣቢያዎች ተማሪዎቹ በሥራ የቆዩባቸው የጤና ተቋማት ናቸው፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ተመራቂ ተማሪዎች የቡድን ሥልጠና ፕሮግራም /Team Training Program/TTP/ ሪፖርታቸውን አቀረቡ