- Details
በአርባ ምንጭ ከተማ ለሚገነባው የአረጋውያንና ሕፃናት ማዕከል ገቢ ማሰባሰቢያ ‹‹ኑ የነገ ቤታችንን እንሥራ›› በሚል መሪ ቃል መስከረም 11/2014 ዓ/ም በአርባ ምንጭ ከተማ የማነቃቂያ የእግር ጉዞ ተካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በአርባ ምንጭ ከተማ ለሚገነባው የአረጋውያንና ሕፃናት ማዕከል ገቢ ማሰባሰቢያ የማነቃቂያ የእግር ጉዞ ተካሄደ
- Details
ረ/ፕ አባይነህ ኡናሾ ከአባታቸው ከአቶ ኡናሾ ጋንዲሌ እና ከእናታቸው ከወ/ሮ ፋስቴ ጡኖ በቀድሞው ጋሞ ጎፋ ጠቅላይ ግዛት ጋርዱላ አውራጃ ዘይሴ አካባቢ በ1950 ዓ/ም ተወለዱ፡፡
- Details
ረ/ፕ ጊሹ ሰሙ ከአባታቸው አቶ ሰሙ ተሊላ እና ከእናታቸው ወ/ሮ የሺ ኡርጌ ሰኔ 12/1968 ዓ/ም በቀድሞው አርሲ ክፍለ ሀገር በአርባ ጉጉ አውራጃ ልዩ ስፍራው ጮሌ በምትባል ቦታ ተወለዱ፡፡
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሰሜኑ የሀገራችን አካባቢዎች በተከሰተው ጦርነት ሳቢያ ለተፈናቀሉና ለተጎዱ ወገኖች የቁሳቁስና የምግብ ጥሬ ዕቃዎችን እንዲሁም ለአገር መከላከያ ሠራዊት የገንዘብና የደም ልገሳ ድጋፎችን እያካሄደ ይገኛል፡፡
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የባህልና ቋንቋ ጥናት ኢንስቲትዩት በዘርፉ የሚከናወኑ የጥናትና ምርምር ንድፈ ሃሳቦች የ2014 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ዙር ግምገማ መስከረም 8/2014 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ ለግምገማ የቀረቡት 30 የምርምር ንድፈ ሃሳቦች ሲሆኑ አብዛኛዎቹ በሀገረሰብ ዕውቀቶች ላይ ያተኮሩ ናቸው፡፡
Read more: የባህልና ቋንቋ ጥናት ኢንስቲትዩት በዘርፉ የሚከናወኑ የጥናትና ምርምር ንድፈ ሃሳቦች ግምገማ አከናወነ