- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተከታታይ ና ርቀት ትምህረት ኮሌጅ በክረምት እና በርቀት የትምህርት ፕሮግራም መስፈርቱን የሚያሟሉ አዲስ አመልካቾችን በአርባምንጭ እና በሳዉላ ማዕከል ተቀብሎ ከዚህ በታች በተጠቀሱት የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ ድግሪ ከ2013 ዓ.ም በክረምት ሴሚስተር ጀምሮ ማሰልጠን ይፈልጋል፡፡
- Details
Arba Minch University, College of Natural Sciences Research Coordination Office is pleased to announce the 2nd round annual call for thematic research proposals for the year 2013 EC to potential academic research staff members to submit their research proposals within the three new research thematic areas of the College of Natural Sciences: Environment and Biodiversity research areas, Biotechnology research areas and Material Sciences research areas.
Read more: CNS 2014 EC (2021/22) FIRST ROUND CALL FOR THEMATIC RESEARCH PROPOSALS
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛ ፕሮግራም በሀገር በቀል የ3ኛ ዲግሪ ፕሮግራም ቀጥሎ በተዘረዘሩት የትምህርት መስኮች ተማሪዎችን ተቀብሎ ማሰልጠን ይፈልጋል፡፡
- PhD in Groundwater Engineering
- PhD in Irrigation Engineering
- PhD in Water Supply and Sanitary Engineering
በመሆኑም ከላይ በተጠቀሱት የ3ኛ ዲግሪ የትምህርት መስኮች መማር የምትፈልጉ እስከ ሃምሌ 23/ 2013 ዓ/ ም ድረስ ለአዲስ አበባ እና አከባቢው ለምትገኙ አመልካቾች አዲስ አበባ በሚገኘው የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ጉዳይ ማስፈጸሚያ ቢሮ እና በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ቢሮ ማመልከት ትችላላችሁ፡፡
የፈተና ጊዜ በውስጥ ማስታወቂያ የሚገለጽ ይሆናል፡፡
- Details
3Cs - Collaborate, Conduct and Communicate will be the strategic template for newly anointed Executive Research Director, Dr Tesfaye Habtemariam, which he thinks will metamorphose AMU’s entire research endeavor. And despite odds stack against him, he is optimistic to get everyone on his bandwagon of new era that is aimed at breathing life into the system to make it more efficacious!
Read more: Collaboration at all levels will metamorphose research: Dr Tesfaye H
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በትግራይ ክልል በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ተመድባችሁ ለነበራችሁና በአሁኑ ሰዓት በጊዜያዊነት በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ የ2013 ዓ/ም አዲስ ገቢ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ሐምሌ 08 እና 09/2013 ዓ/ም መሆኑን እያሳወቀ ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትመጡ፡-
Read more: በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በጊዜያዊነት ለተመደባችሁ የ2013 ዓ/ም አዲስ ገቢ ተማሪዎች በሙሉ