• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ2014 ትምህርት ዘመን በመደበኛ ፕሮግራም ለተመረቃችሁ ተማሪዎች በሙሉ

Details
Thu, 25 August 2022 1:01 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ2014 የትምህርት ዘመን በመደበኛ መርሃ-ግብር ለተመረቁ ተማሪዎች ወንድ 3.5 እና ከዚያ በላይ፣ ሴት 3.25 እና ከዚያ በላይ ውጤት ላስመዘገቡ በ2015 የትምህርት ዘመን ነፃ የ2ኛ ዲግሪ ትምህርት ዕድል ለ18 ተማሪዎች (AMIT 2፣ AWTI 2፣ CBE 2, CSSH 2, CMHS 2, CAS 2, CNS 2, School of Law 1, school of PBS 1, Sawula campus 2)  አወዳደሮ ለመስጠት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም የዕድሉ ተጠቃሚ ለመሆን የሚትፈልጉ የ2014 ተመራቂ ተማሪዎች ( መስከረም 29/30 እና ሰኔ 25/26 2014 ዓ.ም የተመረቃችሁ) ከነሐሴ 18-27/2014 ዓ/ም ድረስ ባሉት የሥራ ቀናት እንድትመዘገቡ እየገለጽን፡-

Read more: ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ2014 ትምህርት ዘመን በመደበኛ ፕሮግራም ለተመረቃችሁ ተማሪዎች በሙሉ

የዲጂታል ሊትረሲ/Digital Literacy/ ሥልጠናና ሰርተፊኬሽን ወርክሾፕ ተካሄደ

Details
Thu, 25 August 2022 1:11 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ መረጃና መገናኛ ቴክኖሎጂ/ICT/ ዳይሬክቶሬት ከኮምፒውቲንግና ሶፍትዌር እና ከኤሌክትሪካልና ኮሚፒውተር ምኅንድስና ፋከልቲዎች ጋር በመተባበር ያዘጋጁት የዲጂታል ሊትረሲ የሥልጠናና ሰርተፊኬሽን ወርክሾፕ ከነሐሴ 11-14/2014 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የዲጂታል ሊትረሲ/Digital Literacy/ ሥልጠናና ሰርተፊኬሽን ወርክሾፕ ተካሄደ

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በምክትል ፕሬዝደንትነት ማዕረግ ለውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሳይንቲፊክ ዳይሬክተር ውድድር የወጣ የውስጥ ማስታወቂያ

Details
Wed, 24 August 2022 10:11 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር ቦርድ ለአርባ ምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሳይንቲፊክ ዳይሬክተር ከዩኒቨርሲቲው መምህራን መካከል አወዳድሮ ለመመደብ ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም የአመልካቾች ትምህርት ደረጃ 2ኛ ዲግሪ (ማስትሬት) ከረዳት ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ጋር እና ከዚያ በላይ ሆኖ ከማመልከቻቸው ጋር ቀጥሎ የተዘረዘሩ ማስረጃዎችን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በማያያዝ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡

Read more: በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በምክትል ፕሬዝደንትነት ማዕረግ ለውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሳይንቲፊክ ዳይሬክተር ውድድር የወጣ የውስጥ ማስታወቂያ

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለፕሬዝደንትነት ውድድር የወጣ ማስታወቂያ

Details
Wed, 24 August 2022 9:28 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር ቦርድ ዩኒቨርሲቲውን በሚቀጥሉት 6 ዓመታት በፕሬዝደንትነት የሚመራውን ኃላፊ ማወዳደር ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም የአመልካቾች ትምህርት ደረጃ ሁለተኛ ዲግሪ (ማስትሬት) ከረዳት ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ጋር እና ከዚያ በላይ ሆኖ ከማመልከቻቸው ጋር ቀጥሎ የተዘረዘሩ ማስረጃዎችን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በማያያዝ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡

Read more: በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለፕሬዝደንትነት ውድድር የወጣ ማስታወቂያ

4ኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ችግኞችን በመትከል በይፋ ተጀመረ

Details
Tue, 23 August 2022 1:44 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ‹‹አሻራችን ለትውልዳችን›› እና ‹‹Green Legacy; Green Campus!›› በሚሉ መሪ ቃሎች በቤሬ ተፋሰስ ችግኝ በመትከል ነሐሴ 12/2014 ዓ/ም 4ኛውን ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በይፋ አስጀምሯል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: 4ኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ችግኞችን በመትከል በይፋ ተጀመረ

  1. ለ2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች እና ለወጣት ማዕከላት የመጻሕፍት ድጋፍ ተደረገ
  2. በጫሞ ሐይቅ ተፋሰስ ላይ ለመተግበር በታሰበው የአነስተኛ መሬትና የውሃ አያያዝ ሥራዎች ፕሮጀክት ወርክሾፕ ተካሄደ
  3. የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ በድኅረ ምረቃ የትምህርት መርሃ ግብሮች የሥርዓተ ትምህርት የውጭ ግምገማ አካሄደ
  4. የPCR ማሽን አጠቃቀም ሥልጠና ተሰጠ

Page 213 of 513

  • 208
  • 209
  • 210
  • 211
  • 212
  • 213
  • 214
  • 215
  • 216
  • 217

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap