
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ት/ቤት ከኮንሶ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት ጋር በመተባበር ለፍ/ቤቱ ዳኞች፣ ሬጂስትራሮችና ዐቃቤያን ሕግ የወንጀል፣ የውልና ከውል ውጪ ኃላፊነቶች ሕግ ላይ ከመጋቢት 01/2014 ዓ/ም ጀምሮ ለሦስት ቀናት የሚቆይ ሥልጠና እየሰጠ ነው፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የዩኒቨርሲቲው ሕግ ት/ቤት ለኮንሶ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት ዳኞች፣ ሬጂስትራሮችና ዐቃቤያን ሕግ ሥልጠና እየሰጠ ነው

- Details
ከ9 ሺህ በላይ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ መምህራን፣ የአስተዳደር ሠራተኞችና ተማሪዎች የኮሮና ቫይረስ ክትባት ከነገ የካቲት 30/2014 ዓ/ም ጀምሮ ለተከታታይ 3 ቀናት እንደሚሰጥ ተገለጸ፡፡ በክትባቱ አሰጣጥና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ የዩኒቨርሲቲው ካውንስል ዛሬ የካቲት 29/2014 ዓ/ም መክሯል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፐብሊክ ዲፕሎማሲ ማስተባበሪያ ማዕከል ‹‹አፍሪካን - ኢትዮጵያን ከምዕራባዊያን ተጽዕኖ እንዴት ነፃ እናድርጋት?›› በሚል ርዕስ ያዘጋጀው ሀገር አቀፍ ሲምፖዚየም የካቲት 24/2014 ዓ/ም በዩኒቨርሲቲው ተካሂዷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤታቸው በትምህርት ጥራት ዙሪያ ዋና ዋና ችግሮችን ለይቶ በትኩረት እየሠራ መሆኑን የካቲት 25/2014 ዓ/ም የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አካዳሚክ ማኅበረሰብ አባላት፣ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች እንዲሁም ከተለያዩ ዘርፎች የተወጣጡ ተወካዮች በተገኙበት ባደረጉት ስብሳባ ገልጸዋል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ለትምህርት ጥራት ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለጹ